Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10193
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

ያበጠው ይፈንዳ!!

Post by Digital Weyane » 21 Dec 2021, 18:29

በትግራይ በጣም አነጋጋሪ ሆኖ ብቅ ያለው ጉዳይ ፣ በአባታቸው ዎገን ከአማራና ከኦሮሞ ተወላጅ የሆኑትን ተጋሩ ወጣቶችና ህፃናት በጦርነቱ ከፊት በማሰለፍ ፈንጂ ረጋጮች ሆነው በአሰቃቂ ሁኔታ እንዲያልቁ እየተደረገ ያለው ጁንታው ሆን ብሎ የሚያደርገው የዘር ማጥፋት ወንጀል (ጄኖሳይድ) ሳይሆን አይቀርም የሚል ጥርጣሬ በብዙዎች ተጋሩ ዘንድ አለ። :roll:

ባለፉት ሃያ አመታት አብዛኞቹ የትግራይ ሴቶቻችን ከአማራና ከኦሮሞ ወታደሮች ልጆች ወልደዋል። አንዲት የትግራይ ሴት ከሶስት ዎይም ከአራት ወታደሮች ልጆች ወልዳ ማየት ኖርማል ነው። ልጆቹ የአማራና የኦሮሞ ደም ስላላቸው ብቻ ለሞት የሚዳረጉበት ሁኔታ አጋጥሟል። የዘር ማጥፋት ወንጀል። ጄኖሳይድ። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Abdisa
Member+
Posts: 6271
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: ያበጠው ይፈንዳ!!

Post by Abdisa » 21 Dec 2021, 20:02

:shock: :shock: :shock: :shock: :shock:

Post Reply