Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
tarik
- Senior Member+
- Posts: 37256
- Joined: 26 Feb 2016, 13:04
Post
by tarik » 19 Dec 2021, 16:27
tarik wrote: ↑19 Dec 2021, 12:19
Natnael Mekonnen
4htm1cSou3nh138mo5r42hf6g7 ·
የአልወሃ ድልድይ በአሸባሪው ህወሃት ፈርሷል
ከወልዲያ ወደ ቆቦ የሚወስደው የአልወሃ ድልድይ በአሸባሪው ህወሃት ፈርሷል።
#Ethiopia : አሸባሪው ህወሃት በገባባቸው አካባቢዎች ሁሉ መሰረተ ልማቶችንና የህዝብ መገልገያዎችን መዝረፍና ማውደም ዋነኛ ዓላማው አድርጎ ተንቀሳቅሷል።
የሽብር ቡድኑ አሁን ላይ በፀጥታ ሃይሎች የጋራ ክንድ እየደረሰበት ያለውን ከፍተኛ ምት መቋቋም ባለመቻሉ በሽሽትም ላይ ሆኖ መሰረተ ልማቶችን እያወደመ ይገኛል።
====================================================