Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ቤተ-አማራ አላማጣን ገቢ አደረገች እየተባለ ነው።

Post by Abere » 19 Dec 2021, 13:08

ቤተ-አማራ አላማጣን ገቢ አደረገች። ኮረም አላማጣ ሁለት ጊዜ በትግሬ ወራሪዎች ላይ ጥቃት ደርሶበት ሁለት ጊዜ ማንነቱን አረጋገጠ። በዐፄ ዮሀንስ ጊዜ እምቢ ብሎ በሽፍተኝነት አልገብርም በማለት በወያኔ ደግሞ 27 ዓመት በፋኖ ዐርበኝነት በመታገል።፡