ልዩ መረጃ
#Ethiopia : በጋሸና፣በላሊበላ፣በመርሳ እና በቆቦ አካባቢ ተቆርጦ የቀረው የህወሀት ሀይል ላይ የኢትዮጵያ ሰራዊት በድሮን በታገዘ ጥቃት በሺዎች የሚቆጠር የአሸባሪው ሀይል እረግፏል የምርኮኛው ደግሞ አይነገርም ።
የራሳቸውን አስኬረን መርገጥ ጀምረዋል፣ ወደ መቀሌ አስወጡን፣ጥይት አልቆብናል፣ አግቡን ደብቁን የሚሉ የጣር ድምፆች በዝተዋል። የትም አያመልጥም ባለበት ይወቀጣል። ጦርነት ስለሆነ ታገሱ፣ነገሮች ተለዋዋጭ ናቸው። ከእናንተ የሚጠበቀው በምችሉት ትግሉን ማገዝ ነው።
