Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Ejersa
- Member
- Posts: 3978
- Joined: 05 Nov 2019, 10:39
Post
by Ejersa » 13 Dec 2021, 14:04
የኢትዮጵያ ሀይሎች በላሊበላ፣ ጋሸና እና ቆቦ አካባቢዎች ተቆርጦ በቀረው የህወሓት ሀይል ላይ በወሰዱት በድሮን የታገዘ የተቀናጀ የማጥቃት ኦፕሬሽን ከ 20 ሺ በላይ የሚሆን የህወሓት ታጣቂ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ከጥቅም ውጪ መሆኑ ታውቋል።

-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Post
by Hameddibewoyane » 13 Dec 2021, 14:16
እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል!
Ejersa wrote: ↑13 Dec 2021, 14:04
የኢትዮጵያ ሀይሎች በላሊበላ፣ ጋሸና እና ቆቦ አካባቢዎች ተቆርጦ በቀረው የህወሓት ሀይል ላይ በወሰዱት በድሮን የታገዘ የተቀናጀ የማጥቃት ኦፕሬሽን ከ 20 ሺ በላይ የሚሆን የህወሓት ታጣቂ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ከጥቅም ውጪ መሆኑ ታውቋል።