Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 37256
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

***{{{BREAKING NEWS}}}***Etdf-Asf Have Cut Weldia-Meqelle Road & Going 2Wards Mersa((MEQELLE IS NEXT))!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 11 Dec 2021, 12:01


==========================================================================================================
Natnael Mekonnen
t0i26m1uoi334g8asahuf65 ·
ሰበር ዜና

#Ethiopia : በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት፣ ዋናውን የወልድያ መቀሌ ጎዳና ቆርጦታል

===========================================================================================================

Ethiopian Press Agency /የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት/
21tt8tgi38m48g6a ·
ሰበር ዜና‼️
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተመራው ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት፣ ዋናውን የወልድያ መቀሌ ጎዳና ቆርጦታል፡፡
***************************
( ኢ ፕ ድ)

በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመሩት የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ በአሸባሪው ወራሪ ላይ በሰነዘሩት ክንደ ብርቱ ማጥቃት፣ በምሥራቅ ግንባር ስትራቴጂያዊ የሆኑትንና ወራሪው በፍጻሜ ዋዜማ ላይ መሆኑን የሚያሳዩትን የዞብል ሠንሠለታማ ተራሮችን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን የአርጆ፣ ፎኪሳ እና ቦረን ከተሞችን ተቆጣጥሯል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ የጉራ ወርቄ አካባቢዎችን በመቆጣጠር የወልድያ መቀሌ ዋናውን አውራ ጎዳና በመቁረጥ ጠላት መውጫ አጥቶ ነፍስ ውጪ ነፍስ ግቢ ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚሁ ግንባር የድሬ ሮቃና የሶዶማ ከፍተኛ ወታደራዊ ጠቀሜታ ያላቸውን ከተሞችና ተራሮች በመቆጣጠር ጥምር ጦሩ ወደ ሐራ ከተማ እየገሠገሠ ይገኛል፡፡

በውጫሌ ግንባር ደግሞ የአምባሰል ከፍተኛ ሠንሠለታማ ተራሮችን ጨምሮ የሮቢትና የጎልቦን፣ በወረባቦ ወረዳ የሚሌ ኮትቻን፣ በሐብሩ ወረዳ የኮልቦን፣ የመርካታና የፋጂን አካባቢዎችን በመቆጣጣር ወደ መርሳ ከተማ እየገሠገሠ ነው፡፡

በእነዚህ ግንባሮች በተደረገው ኦፕሬሽን በአሸባሪው የጠላት ኃይል ላይ በተሠነዘረበት ማጥቃት ጠላት ሙት፣ ቁስለኛና ምርኮኛ ሆኗል፡፡ የወገን የመካናይዝድ ኃይልና ንሥሮቹ የአየር ኃይሉ በጥምረት ባካሄዱት ኦፕሬሽን የጠላት ኃይል ምንም ዓይነት ተሸከርካሪ እና ከባድ መሣሪያዎችን ይዞ እንዳይንቀሳቀስ ስላደረጉት፣ ጠላት በየአቅጣጫው ጥሎ ለመፈርጥጥ ተገድዷል፡፡

ለበርካታ ቀናት ያከማቻቸውን ቁስለኞችንም ጥሎ ፈርጥጧል፡፡ የዘረፈውን ንብረትም በየቦታው እያዝረከረከ እግሬ አውጪኝ በማለት ላይ ይገኛል፡፡ ጠላት ዋናው የቆቦ ወልድያ መንገድ ስለተዘጋበት በድንብርብር በጋሸና ላሊበላ በኩል ለማምለጥ ከፍተኛ ትንቅንቅ ቢያደርግም በወገን ጥምር ጦር እንደ ቅጠል ከመርገፍ አልተረፈም፡፡
በወረራ ውስጥ የቆየው ኅብረተሰብ በከፍተኛ ወኔና ጀግንነት በመነሣሣት ከወገን ጦር ጋር ተባብሮ በመሰለፍ አኩሪ ተጋድሎ ፈጽሟል፡፡ አሁንም ክንደ ብርቱውን የወገን ጥምር ጦር መቋቋም አቅቶት በየጢሻው የተበተነውን የአሸባሪውን ጀሌ፣ የየአካባቢው ሕዝብ በመማረክ፣ እምቢ ያለውንም በመደምሰስ የጀግንነት ተግባሩን እንዲፈጽም መንግሥት ጥሪ ያቀርባል፡፡

የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለኢፕድ በላከው በዚሁ መረጃ "ነጻነታችንን የምናረጋግጠው በተባበረ ክንዳችን ነው!" ሲል ገልጾአል። See less


Abere
Senior Member
Posts: 15468
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ***{{{BREAKING NEWS}}}***Etdf-Asf Have Cut Weldia-Meqelle Road & Going 2Wards Mersa((MEQELLE IS NEXT))!!! WEEY GUUD

Post by Abere » 11 Dec 2021, 12:21

ኧረ ፋኖ ፋኖ አለ ገና


tarik wrote:
11 Dec 2021, 12:01

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ***{{{BREAKING NEWS}}}***Etdf-Asf Have Cut Weldia-Meqelle Road & Going 2Wards Mersa((MEQELLE IS NEXT))!!! WEEY GUUD

Post by Wedi » 11 Dec 2021, 12:30

tarik wrote:
11 Dec 2021, 12:01

Crused Lander Tigray GAME OVER!!!


tarik
Senior Member+
Posts: 37256
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

Re: ***{{{BREAKING NEWS}}}***Etdf-Asf Have Cut Weldia-Meqelle Road & Going 2Wards Mersa((MEQELLE IS NEXT))!!! WEEY GUUD

Post by tarik » 11 Dec 2021, 12:53

Wedi wrote:
11 Dec 2021, 12:30
tarik wrote:
11 Dec 2021, 12:01

Crused Lander Tigray GAME OVER!!!

Yes indeed game over Cursed-Land-Tigray

Post Reply