Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና:ሓይቅ፣ ውጫሌ፣ ቢስቲማ ጎሽ ሜዳና ሌሎች በርካታ ቦታዎች ነጻ ወጡ!!!!!

Post by Hameddibewoyane » 08 Dec 2021, 15:22

እልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልልል
Ejersa wrote:
08 Dec 2021, 15:19

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና:ሓይቅ፣ ውጫሌ፣ ቢስቲማ ጎሽ ሜዳና ሌሎች በርካታ ቦታዎች ነጻ ወጡ!!!!!

Post by Ejersa » 08 Dec 2021, 15:41

በአሸባሪው ህወሓት ተወረው የነበሩ ቀሪ ከተሞች በጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ነጻ እየወጡ ነው።

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ሕወሓት ተወርረው የነበሩት ቀሪ ከተሞች፣ የኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት፣ በ “ዘመቻ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” በወሰዱት ማጥቃት ነጻ እየወጡ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።

የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው፥ ጀግኖቹ የጸጥታ ኃይሎች ንጥምረት ባደረጉት ማጥቃት በደሴ ግንባር ሐይቅ፣ ቢስቲማ፣ ባሶ ሚሌ እና ውጫሌ ከተሞች ነጻ ወጥተዋል።

ሠራዊቱም ወደ መርሳ እየገሠገሠ መሆኑን ነው የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ያስታወቀው።

በተንታ ግንባር በተካሄደው ማጥቃት ዓለም አምባ፣ መቅደላና ጎሽ ሜዳ ከአሸባሪው የሕወሓት ወራሪ ነጻ መውጣታቸውንም ገልጿል።

በሁሉም ግንባሮች የጸጥታ ኃይሎች ጥምረት ወደ ውስጥ ዘልቀው በመግባት የተበታተነውን አሸባሪ ኃይል ቀለበት ውስጥ አስገብተው በመደምሰስ፣ ወራሪው ኃይል የዘረፈውን ንብረት እንዲሁም የያዘውን መሣሪያና ትጥቅ ይዞ እንዳይወጣ እያደረጉት ይገኛሉ።

Post Reply