Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የህወሃት ንብረት የሆኑት የኢፈርት ካንፓኒዎች እና ድርጅቶች በሙሉ ተወርሰውና ተሽጠው በአማራ እና በአፋር ክልሎች ለወደሙ እና ተዘርፈው ወደ ትግራይ ለተወሰዱ ንብርቶች ካሳ እንዲከፈል እንጠ

Post by Wedi » 05 Dec 2021, 01:07

የህወሃት ንብረት የሆኑት የኢፈርት ካንፓኒዎች እና ድርጅቶች በሙሉ ተወርሰውና ተሽጠው በአማራ እና በአፋር ክልሎች ለወደሙ እና ተዘርፈው ወደ ትግራይ ለተወሰዱ የህዝብ አገልግሎት መስጫ ተቋማት እና ለወደሙ የአፋር እና የአማራ ህዝብ ንብረቶች ካሳ እንዲከፈሉ የኢትዮጵያ መንግስትን አጥበቀን እንጠይቃለን!!
Please wait, video is loading...