Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15453
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "አብይ የዘመተበትን ግንባር ለጠቆመን ሰው አስራ አንድ ሚሊዮን ቁልቋል እንሸልማለን!" ~ ስታሊን ገብረ-ሕወሃት [VIDEO]

Post by Abere » 23 Nov 2021, 17:48

ይኸ ቱል ቱላ ዐብይ አህመድ ከአገር ሸሽቷል ሲል አልነበረም እንደ። ወንድ አታውቂም ገልበው ካለዩሽ አሉ። ዐብይ እኮ አልተደበቀም ኑ! ግጠሙኝ ብሎ ግንባር ነው። ወርዶ መግጠም እንጅ ከፈረንጅ የተሰጠውን የብር ብዛት ይነግረናል - ፋንድያ የባንዳ ልጅ። የኢትዮዽያዊነት ደም ከውስጡ የሌለ።የባንዳ ስም ይዞ:: ቁጭ ብሎ ወያኔ ሲፈርስ በዐይኑ ሲያይ ድፍን አመት ሞላው። አምና ቱባ ወያኔ እያለቀሰ ቀብሯል አሁንም ይቀብራል። ተቃጠል ምድረ ባንዳ ወያኔ ኢትዮዽያ ስትፈርስ ማዬት የፈለገ ሁሉ ዛሬ ኢትዮዽያዊያን በሙሉ ወደ ጦር ግንባር እንገጥማለን ወያኔን ሲሉ ቁጭ ብሎ በዐይኑ አየ ።



Post Reply