-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
Re: "አብይ የዘመተበትን ግንባር ለጠቆመን ሰው አስራ አንድ ሚሊዮን ቁልቋል እንሸልማለን!" ~ ስታሊን ገብረ-ሕወሃት [VIDEO]
ይኸ ቱል ቱላ ዐብይ አህመድ ከአገር ሸሽቷል ሲል አልነበረም እንደ። ወንድ አታውቂም ገልበው ካለዩሽ አሉ። ዐብይ እኮ አልተደበቀም ኑ! ግጠሙኝ ብሎ ግንባር ነው። ወርዶ መግጠም እንጅ ከፈረንጅ የተሰጠውን የብር ብዛት ይነግረናል - ፋንድያ የባንዳ ልጅ። የኢትዮዽያዊነት ደም ከውስጡ የሌለ።የባንዳ ስም ይዞ:: ቁጭ ብሎ ወያኔ ሲፈርስ በዐይኑ ሲያይ ድፍን አመት ሞላው። አምና ቱባ ወያኔ እያለቀሰ ቀብሯል አሁንም ይቀብራል። ተቃጠል ምድረ ባንዳ ወያኔ ኢትዮዽያ ስትፈርስ ማዬት የፈለገ ሁሉ ዛሬ ኢትዮዽያዊያን በሙሉ ወደ ጦር ግንባር እንገጥማለን ወያኔን ሲሉ ቁጭ ብሎ በዐይኑ አየ ።
-
Revelations
- Senior Member+
- Posts: 34573
- Joined: 06 Jan 2007, 15:44
