Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ወሎ በቅርቡ ከወያኔ ቁጥጥር ውጭ ይሆናል

Post by Abaymado » 20 Nov 2021, 12:40

እስካሁንም የዘገየው በመከላከያ ምክንያት ነው:: ወሎዎች ራሳቸውን እያደራጁ ወያኔን መድረሻ እያሳጡት ነው:: ዕድል መጥቶልናል ወያኔ እና ገዳዩን ኦነግ ፊት ለፊት አግኝተናል እና አማራ ይህን ግዜ ሊጠቀምበት ይገባል::