Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

አጋመ አለቀ! ጦርነቱ ምናልባት በቅርቡ ሊጠናቀቅ ይችላል

Post by Abaymado » 12 Nov 2021, 15:07

የሙርኮኛ መዓት: የሙት መዓት : አጋመ ተፈጀ

አሁን የሚጠበቀው አጠናክሮ ቀጥሎ ወደ ማጥቃት መሄድ ነው:: ያልታጠቀውን ማስታጠቅ : ተጨማሪ ኃይልም መጨመር ያስፈልጋል:

ስህተት መስራት አያስፈልግም:: ወያኔ ሙሉ አቅሙ እየተዳከመ ነው::

መከላከያውም በጣም ንቁ ሆኖ ሊሰራ ይገባዋል::

ወደ አፋር እየሄደ ያለን ታጣቂ አየር ኃይል እንዲመታ እየተጠየቀ ነው:: አራት ታንክ እያመራ እንደሆነ ነው::