Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

ትህነግ በዛሬው መግለጫው የጠላቶቹን ቁጥር ቀንሶ አማራ የሚለውን ስም በሌሎች ሃይሎች ስም ቀይሮ ሲዘባርቅ ተሰማ

Post by Za-Ilmaknun » 10 Nov 2021, 17:26

ከሁሉ አስቀድሞ ጠላቴ የሚለውን የዕማራ ህዝብ ዛሬ ላይ ስሙን መጥራት አስፈርቶት በጠላትነት የተፈረጁት የ አብይ መንግስት ፥ኤርትራና ሌሎች ሃይሎች ተብለዋል። :mrgreen:

አይዞሽ ገለቴ! ጠላቴ እራሴው ነኝ እስኪል ድረስ ግርፉ ይቀጥላል! :lol: