Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የእንቁራሪቶች ጨሄትና የዓሣዎች ዝምታ የባህርን ዓሣዊነት አይቀይርም ተባለ፡፡ አማራ ተርቦ በሚዲያ ስለጮሄ ኦሮሚያን ይበላል ማለት ሣይሆን ልመናውን እንደማያቋርጥ ብቻ ያለመክታል፡፡

Post by AbebeB » 09 Nov 2021, 16:03

ሻለቃ ዳዊት ወለተ ጊዮርጊስ በሚዲያ ስለጮሄና ከወለጋ እስከ ሀረርጌ፣ ከቦረና እስከ አላማጣ (ዋሎ) ያለውን የኦሮሚያ ነባር ግዛት አማራ ይፈነጭበታል ማለት አይደለም፡፡ የደርግ ሻለቃው ቆማጣዋ እሚዬ ሚንሊክ ያለችውን ያልሰለጠነና አርጌ አስተሳሰብ ይዞ ነው የሚያቅራራው፡፡