Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hellen
Member
Posts: 246
Joined: 09 Oct 2019, 11:06

ሰበር ዜና፡ በየከተሞች የፌዴራል ፖሊስ፣ የመከላከያና የተለያዩ የፀጥታ ኃይሎች አልባሳትን ለጁንታ እና ሸኔ ደጋፊዎች ሰፍተው በማዘጋጀት ላይ ያሉ ታድነው እየታዙ ይገኛሉ

Post by Hellen » 04 Nov 2021, 08:32

የወያኔን እኩይ ስራ ተግባሪዎች አጠገባችንም አሉ። ሁላችንም እናጋልጥ።
አሁን በየከተሞች የፌዴራል ፖሊስ፣ የመከላከያ ሰራዊት እና የተለያዩ የፀጥታ ኃይሎች አልባሳትን ለጁንታ እና ሸኔ ደጋፊ ኃይላት ሰፍተው በማዘጋጀት ላይ ያሉ ታድነው እየታዙ ይገኛሉ።
በሰሜን ወሎ እና ተያያዥ ቦታዎች እንደታየው እና በቀጣይ ሌሎች ከተሞችም በተስተዋለው መሰረት አማፂ ኃይላትን በከተሞች ታዩ ብሎ በፎቶ ለማሳየት የሚደረገው ቅንጅታዊ እንቅስቃሴዎችን የሀገር ደህንነት ኃይላት አንጥረው እያጋለጡ ይገኛሉ።
ከእነዚህ የተቀናጀ የአሸባሪ ኃይላት እንቅስቃሴ ውስጥ በየከተሞች የመከላከያ እና ሌሎች ፀጥታ የሃይላትን ዩኒፎርሞች አሰፍቶ በምልምል የአሸባሪ አድብቶ ጠባቂ ሃይል በማስለበስ ከተሞች ተያዙ የሚል የሽብር ተግባሮች እየተከናወነ ይገኛል።
የሀገር መከላከያ ዩኒፎርሞችን በመልበስ ህዝብን በቀጥታ በመግደል ፤ “በስመ አስቸካይ ጊዜ አዋጅ ህዝብን እየጨረሰ ይገኛል” የሚል ክስ በመንግስት ላይ ለማቅረብም ጥረት እያደረጉ እንደሆነም ቅድመ መረጃዎች እየተገኙ ይገኛሉ።
ህዝብ ለህዝብ የማጫረስ ስራን ልክ እንደ ገድል እና ጥበብ የሚቆጥረው የጁንታው ርዝራዥ እና ተላላኪው ሸኔ ለአንዴ እና መጨረሻ ጊዜ የሚቀበርበትን ወቅት እንደ ጣረሞት የሚቆጥረው እንደሆነ ተረጋግጧል ። ይህንን የጸጥታ ሃየላትን ልብስ እየሰፋ ያለውን እና ለጥቃቅን ጥቅም ሲል የጥፋት ሃይልን የማገዝ ፍላጎት የሚያሳይ ማንኛውንም ሃይልን ከመካከላችን የማጋለጥ ስራ ሁላችንም ልንሰራ ይገባል።
የሀገር መከላከያ በተናጠል ወደየትኛውም ሚሽን እንደማይላክ ሁሉም ህዝብ ሊያውቅ ይገባል። የሀገር መከላከል ስራ በጋራ በአመራር እና ሰብዓዊ ጉዳትን በቀነሰ መልክ እንደሚከወን የሚታወቀው ሰራዊት እንዳለን ሁሉም ተረድቶ ለየትኛውም የታቀደ የሃሰት መረጃ እኩይ ስራ ራስን ማጋለጥ አያስፈልግም።
የሀገር መከላከያ ሰራዊት የሁላችንም ደጀን ነው ብለን አምነን ጁንታን ካለበት ጠራርጎ የማስወገድ ስራውን በአግባቡ እንደሚወጣ ተስፋ በማድረግ ሁላችንም በምንችለው አማራጭ ማገዝ ያስፈልገናል።

25/02/2014


ጠቃሚ የጤና ትምህርት
የልብ ድካም መንስኤዎችና መከላከያ ወሳኝ መንገዶች። ለጥንቃቄ መታየት ያለበት። መፍትሄዉ በእጃችን ነዉ:: ለማየት ሊንኩን ወይም ምስሉን ይጫኑ

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ሰበር ዜና፡ በየከተሞች የፌዴራል ፖሊስ፣ የመከላከያና የተለያዩ የፀጥታ ኃይሎች አልባሳትን ለጁንታ እና ሸኔ ደጋፊዎች ሰፍተው በማዘጋጀት ላይ ያሉ ታድነው እየታዙ ይገኛሉ

Post by sarcasm » 04 Nov 2021, 09:07

የነመሳይ ምክር ሰምታችሁ ተጋሩ ላይ እጃቹሁን የምታነሱ ኣፋቹሁን የምትከፍቱ 2 ሃቆችን ልንገራቹህ፦ 1, ሲቪል ተጋሩን በመግደል በማስር የሚቀየር ወታደራዊ ነገር የለም። 2, አንለቃቹሁም!


ኣንለቃቹሁም


ኣብይና የወንጀል ተባባሪዎቹ በባህርዳሩ የፍፃሜ ስብሰባ ላይ የሚከተለውን የኑዛዜና የጭካኔ ሃሳብ ሰንደዋል፡፡

«ሕወሃት የጀመረውን ሀገር የማውደምና የማፍረስ ተልዕኮ በመደበኛ ወታደራዊ አደረጃጀት ብቻ መቀልበስና መቅበር አይቻልም። መላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ በማነቃነቅና ባለቤት በማድረግ የአገርን ህልውና ከሁሉ አቀፍ ጥቃት መከላከል ያስፈልጋል፡፡»

ይህ ምን ማለት ነው?

1.መከላከያ፣ የኣማራና የሁሉም ክልል ልዩ ሃይሎች፣ ፋኖ ምሊሻ፣ የኢሳያስ ጦር፣ የቱርክ ድሮን፡ የሶማልያ እግረኛ ብናሰልፍም ቅሉ ትግራይ ዱቄት ኣድርጋናለች። ተሸንፈናል! ደቀናል። ተስፋ የለንም፡፡ ባጭሩ ትግራይ ትስዕር! እያሉ ነው፡፡

2. የኢትዮጵያ ህዝብ የዘር ማጥፋት ኣጀንዳችን በምንፈልገው መጠን እንዲፈፀም የዘር ማጥፋት ስራውን ወደ ህዝብ ኣውትሶርስ (out source) አድርገን የዘር ማጥፋት ኣጀንዳው ባለቤትነቱ ከኛ ወደ ህዝቡ ይተላለፍ ነው እያሉ ያሉት፡፡ "የኛና የህዝቡ ፀሎት ተለያይቷል፡፡ ኣልተግባብቶም!" ከሚል ቁጭት የሚመነጭ የዘር ማጥፋት ኣጀንዳን ባለቤትነት የማዛወር ጥሪ ነች፡፡

3. እኛና የውጭ ወራሪዎች ስላልቻልን፣ ሚስኪን የጦብያ ህዝብ ሆይ! መድፍ፣ ጀትና ሄሊኮፕተር፣ ድሮን፣ ቢኤም፣ ዶሽካ፣ብሬን፣ ስናይፐርና የማይታየው የዳንኤል ክስረት ሃይል ይዘን ያልቻልነውን የትግራይ ሃይል፤ በርበሬ፣ ገጀራ፣ ወንጭፍ፣ ጩቤ እና ሚጥሚጣ ታጥቀህ ግጠምልኝ፡፡ ጁንታ ይዛኝ በዘር ማጥፋት ወንጀል ከሳ ከምድረገፅ ልታጠፋኝ ስለሆነ፤ መላዉን የትግራይ ህዝብ በማጥፋት ኣድነኝ ነው እያሉ ያሉት፡፡

ይህንን ተከትሎም እነ መሳይ መኮነን፥ የኣብኑ ጋሻው መርሻ እና የስርዓቱ ኣክቲቪስቶች "ሁሉም ትግራዋይ ወደ ማጎርያ ካምፕ ተወስደው ፈጣን እርምጃ ይወሰድባቸው" ማለት ጀምረዋል፡፡ በተበላ እቁብ ተሰፋ የሚያደርጉ መኖራቸው ችግር የለውም፡፡ ሂወታቹሁን የምትፈልጉ ግን እራሳቹሁን ከወንጀልና ከወንጀለኞች ኣርቁ፡፡ መቃብር ኣፋፍ ላይ የደረሰን የወንጀለኞች ስብስብ ለማዳን ተጋሩ ላይ እጃቹሁን የምታነሱ፥ ኣፋቹሁን የምትከፍቱ ዘር ኣጥፊዎች ሁለት ሃቆችን በርግጠኝነት ልንገራቹህ፦

ኣንደኛ፡ ሲቪል ተጋሩን በመግደል፥ በማስር ወይም በመበደል የሚቀየር ወታደራዊ ነገር የለም፡፡ ኣብይና ስብስቡ መጠገን በማይችልበት ደረጃ ተደቁሰዋል፡፡

ሁለተኛ፡ ወደ ኣራቱም ኣቅጣጫ ብትሄዱ፥ ወደ ወጭ ኣገር ብትሸሹ፥ እናታቹህ ቀሚስ ስር ብትደበቁም ኣንለቃቹሁም፡፡ እደግመዋለሁ፤

ኣንለቃቹሁም!

Please wait, video is loading...

Hellen
Member
Posts: 246
Joined: 09 Oct 2019, 11:06

Re: ሰበር ዜና፡ በየከተሞች የፌዴራል ፖሊስ፣ የመከላከያና የተለያዩ የፀጥታ ኃይሎች አልባሳትን ለጁንታ እና ሸኔ ደጋፊዎች ሰፍተው በማዘጋጀት ላይ ያሉ ታድነው እየታዙ ይገኛሉ

Post by Hellen » 04 Nov 2021, 12:28

Hellen wrote:
04 Nov 2021, 08:32
የወያኔን እኩይ ስራ ተግባሪዎች አጠገባችንም አሉ። ሁላችንም እናጋልጥ።
አሁን በየከተሞች የፌዴራል ፖሊስ፣ የመከላከያ ሰራዊት እና የተለያዩ የፀጥታ ኃይሎች አልባሳትን ለጁንታ እና ሸኔ ደጋፊ ኃይላት ሰፍተው በማዘጋጀት ላይ ያሉ ታድነው እየታዙ ይገኛሉ።
በሰሜን ወሎ እና ተያያዥ ቦታዎች እንደታየው እና በቀጣይ ሌሎች ከተሞችም በተስተዋለው መሰረት አማፂ ኃይላትን በከተሞች ታዩ ብሎ በፎቶ ለማሳየት የሚደረገው ቅንጅታዊ እንቅስቃሴዎችን የሀገር ደህንነት ኃይላት አንጥረው እያጋለጡ ይገኛሉ።
ከእነዚህ የተቀናጀ የአሸባሪ ኃይላት እንቅስቃሴ ውስጥ በየከተሞች የመከላከያ እና ሌሎች ፀጥታ የሃይላትን ዩኒፎርሞች አሰፍቶ በምልምል የአሸባሪ አድብቶ ጠባቂ ሃይል በማስለበስ ከተሞች ተያዙ የሚል የሽብር ተግባሮች እየተከናወነ ይገኛል።
የሀገር መከላከያ ዩኒፎርሞችን በመልበስ ህዝብን በቀጥታ በመግደል ፤ “በስመ አስቸካይ ጊዜ አዋጅ ህዝብን እየጨረሰ ይገኛል” የሚል ክስ በመንግስት ላይ ለማቅረብም ጥረት እያደረጉ እንደሆነም ቅድመ መረጃዎች እየተገኙ ይገኛሉ።
ህዝብ ለህዝብ የማጫረስ ስራን ልክ እንደ ገድል እና ጥበብ የሚቆጥረው የጁንታው ርዝራዥ እና ተላላኪው ሸኔ ለአንዴ እና መጨረሻ ጊዜ የሚቀበርበትን ወቅት እንደ ጣረሞት የሚቆጥረው እንደሆነ ተረጋግጧል ። ይህንን የጸጥታ ሃየላትን ልብስ እየሰፋ ያለውን እና ለጥቃቅን ጥቅም ሲል የጥፋት ሃይልን የማገዝ ፍላጎት የሚያሳይ ማንኛውንም ሃይልን ከመካከላችን የማጋለጥ ስራ ሁላችንም ልንሰራ ይገባል።
የሀገር መከላከያ በተናጠል ወደየትኛውም ሚሽን እንደማይላክ ሁሉም ህዝብ ሊያውቅ ይገባል። የሀገር መከላከል ስራ በጋራ በአመራር እና ሰብዓዊ ጉዳትን በቀነሰ መልክ እንደሚከወን የሚታወቀው ሰራዊት እንዳለን ሁሉም ተረድቶ ለየትኛውም የታቀደ የሃሰት መረጃ እኩይ ስራ ራስን ማጋለጥ አያስፈልግም።
የሀገር መከላከያ ሰራዊት የሁላችንም ደጀን ነው ብለን አምነን ጁንታን ካለበት ጠራርጎ የማስወገድ ስራውን በአግባቡ እንደሚወጣ ተስፋ በማድረግ ሁላችንም በምንችለው አማራጭ ማገዝ ያስፈልገናል።

25/02/2014


ጠቃሚ የጤና ትምህርት
የልብ ድካም መንስኤዎችና መከላከያ ወሳኝ መንገዶች። ለጥንቃቄ መታየት ያለበት። መፍትሄዉ በእጃችን ነዉ:: ለማየት ሊንኩን ወይም ምስሉን ይጫኑ

Post Reply