Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: BREAKING: በመላ ሀገሪቱ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 02 Nov 2021, 11:06

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሚኒስትሮች ምክር ቤት በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ። የፍትህ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዴዎን ጢሞቴዎስ አሁን መግለጫ እየሰጡ ነው።



tolcha
Member
Posts: 3585
Joined: 27 Feb 2013, 16:51

Re: BREAKING: በመላ ሀገሪቱ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ!!!!

Post by tolcha » 02 Nov 2021, 11:07

Asfesaw yihin yexegebe psycho

Post Reply