ሁሉ ነገር እኮ በስርዐት መሆን ይገባው የለ እንዴ?
መንግስት ምን ይላል? የአዲስ አበባ ከንቲባስ? ዝም ብላችሁ በዘፈቀደ አትሂዱ እንጂ?
በጉልበት በራሱ ሀይል አፈርሳለሁ የሚል ግለስብ ማነው እሱ? ማን ፈቀደለት? የፍርድ ቤት ትእዛዝንም አልቀበልም የሚል ጉድ እሱ ማነው?
ሁሉ ነገር እኮ በስርዐት መሆን ይገባው የለ እንዴ?
ሁሉ ነገር እኮ በስርዐት መሆን ይገባው የለ እንዴ?