Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: <<<{{{BREAKING NEWS}}}>>>Video Of: Terrorist-Tplf Slave ጋላ Abiy Finally Elects Dr. Selesshi As Minister!!! WEEY GUUD

Post by Wedi » 07 Oct 2021, 09:50

tarik, Galla Abiy Ahmed's "parliament" is full sh!tty Persons and idi0ts! it is shameful

:oops:
Please wait, video is loading...
:oops:
Please wait, video is loading...
:oops:
Please wait, video is loading...
:oops:

tekeba
Member
Posts: 1669
Joined: 17 Dec 2013, 03:03

Re: <<<{{{BREAKING NEWS}}}>>>Video Of: Terrorist-Tplf Slave ጋላ Abiy Finally Elects Dr. Selesshi As Minister!!! WEEY GUUD

Post by tekeba » 07 Oct 2021, 10:19

Tarik, back to serve junta. You mother fucker why are you insulting the PM. you low life Axgame

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10179
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: <<<{{{BREAKING NEWS}}}>>>Video Of: Terrorist-Tplf Slave ጋላ Abiy Finally Elects Dr. Selesshi As Minister!!! WEEY GUUD

Post by Digital Weyane » 07 Oct 2021, 10:42


<<የቀን ጅብ እስኪነክስ ያነክስ>> የሚለውን ምሳሌያዊ አነጋገር ከጁንታው ዎንድሜ tarik አይነቱ ወያኔ እንድንጠነቀቅ ይመክረናል። :roll: :roll:

ተዓቀቡኬ እምሐሳውያን ነቢያት እለይመጽኡ ሀቤክሙ በአልባሰ አባግዕ፣
የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡ የቀን ጅቦች ተጠንቀቁ! ...
:roll: :roll:

Naga Tuma
Member+
Posts: 7393
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: <<<{{{BREAKING NEWS}}}>>>Video Of: Terrorist-Tplf Slave ጋላ Abiy Finally Elects Dr. Selesshi As Minister!!! WEEY GUUD

Post by Naga Tuma » 07 Oct 2021, 23:51

Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...
ኣዲስ አበባ ከ4.5 ሚልየን በላይ ህዝብ ይሮርባታል።
ጅቡቲ ሃገር 1 ሚልየን የሚጠጋ ህዝብ ይኖርባታል።

ታድያ የጎረቤት ሃገር የጅቡቲ ህዝብ ማለት ከተቻለ የሃገርህ ዋና ከተማ የኣዲስ አበባ ህዝብ ማለት እንዴት ያቅታል?

ኣነጋገርህን ሰምቼ ኣጼዎቹ ተነስተዉ እንደሱ ኣይነቱን እኮ ነዉ ኣሰለጠን ያልነዉ እንዳይሉ ሰግቼ ኣጫጭር ጥያቄዎችን ልጠይቅህ ፈለኩ።

ኣንተ ቦረና ነህ? ቦረና ካልሆንክ ማን ነህ? ቦረና የኦሮሞ ኣባት መሆኑን ኣትዘንጋ።

በአፋን ኦሮሞ "ሃዸ ነዴሴ ቤከ፣ አባ አነ ዸልቼ ዋቀቱ ቤከ" የሚባል አባባል ታዉቃለህ? የወለደችኝን እናት ኣዉቃለሁ፣ ያስወለደኝን ኣባት የምያዉቀዉ ዋቃ ነዉ ማለት ነዉ (በአፋን ኦሮሞ አባት ወለደ ኣይባልም።)

ቦረና ዉስጥ ብትር በር ላይ ካየ ቤት ዉስይ ምን እየተፈጸመ ነዉ ብሎ ነዉ ባለቤቱ ከቤቱ ዘወር የሚለዉ?

ስለዚህ ባህል ሃይማኖት፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ጨምሮ፣ ያስተማረዉ ምንድነዉ?

እነዚህን ጥያቄዎች ስጠይቅህ የገዳ ባለሃብት ኣንደበተ ርቱዕ የቦረና ማህበረሰብ ባህል ለመመዘን ሳይሆን ኣንተ ቦረና ከሆንክ የዚህ ማህበረሰባችንን ባህል ተገንዝበህ ነዉ የምትናገረዉ ለማለት ነዉ።

የተሾመዉ ኣንገቴን ለኢትዮጵያ ሲል ተሰምቷል። ኣንተ ደግሞ የኢትዮጵያ ስም ይቀየር ትላላህ። ሀሳብ መናገር ዲሞክራስያዊ መብትህ ነዉ። ስሙ ይቀየር ካልክ የኣብላጫዉን ህዝብ ተቀባይነት የምያገኝ ያዘጋጀሀዉ ተተኪ ስም ምንድነዉ?

ኣሁን የጎረቤት ሃገር ኣጼ የሆነዉ በወጣትነት እድሜዉ ነዉ ኩታ ኣንገቱ ላይ ኣጥልቆ ላመነበት መታገል የጀመረዉ። ኣንተስ ስም ይቀየር የምትለዉ ኣብላጫዉን የኢትዮጵያ ህዝብ ለማሳመን የራስህን ኩታ ኣጥልቀህ ኢትዮጵያን ከጫፍ እስከጫፍ ዞረህ ተናግረህ ኦቦ ለመባል የምትበቃ ነህ? ኦቦ፣ አቶ፣ እና ኣጼ ወይም ኣይተ ተመሳሳይ ይመስሉኛል።

Post Reply