Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
sarcasm
Senior Member
Posts:
11594
Joined:
23 Feb 2013, 20:08
ሱማሌ ክልል ፍ/ቤት ቀርበው ወንጀል የለባቸውም ብሎ ፍ/ቤቱ ያሰናብታቸውም የትግራይ ተወላጆች የክልሉ ፖሊስ ግን አሁን አሻፈረኝ ብሎ አስሮ እያሰቃያቸው ይገኛል።
Report this post
Quote
Post
by
sarcasm
»
15 Sep 2021, 21:27
ሱማሌ ክልል ቀብሪደሃር ዞን ውስጦ በሆቴል ዘርፍና የተለያዩ ንግድ ውስጥ ለአመታት ይሰሩ የነበሩ የትግራይ ተወላጆች ታስረው ፍ/ቤት ቀርበው ወንጀል የለባቸውም ብሎ ፍ/ቤቱ ቢያሰናብታቸውም የክልሉ ፖሊስ ግን አሁን አሻፈረኝ ብሎ አስሮ እያሰቃያቸው ይገኛል።
እስር ላይ ካሉት መካከል
1,ገ/አብዝጊ-ሰላም ሆቴል
2,ገ/ኪሮስ- አፄ ዮሃንስ ምግብ ቤት
3,ገ/ሚካኤል-መገናኛ ግሮሰሪ
4,ብሩክ-አክሱም ሆቴል
5,ብዙወርቅ-ወልዋሎ ሆቴል
6,ሃይለሚካኤል -መብራት ሃይል ክበብ እና ሌሎች ናቸው ተብሏል።
Please wait, video is loading...
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs