Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10179
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሁለቱ ትግሬዎች፤ ያሜሪካኑ ቅምጥልና ቀባሪ አጥቶ አገር የሚያገማው እልፍ የትግሬ እሬሳ !!

Post by Digital Weyane » 08 Sep 2021, 08:05

ያበጠው ይፈንዳ! :evil:

ዘጠና ዘጠኝ ነጥብ ዘጠኝ ከመቶ በፈረንጅ አገር የሚኖሩ ተጋሩ የዓድዋ ተወላጆች ናቸው። ከኢትዮጵያ ህዝብ በዘረፉት ሃብት በአውሮፓና አሜሪካ ወላፈኑ በማያገኛቸው አገር ተቀምጠው እየተንደላቀቁ የሚሸልሉና የሚያቅራሩ ጁንታዎች <<ሞኝ>> ብለው ለሚጠሩት የዓድዋ ተወላጅ ያልሆነውን የትግራይ ገበሬ ልጅ በጦርነት እያማገዱ ተመልሰው ወደ ስልጣን ለመምጣት የሚመኙ በሰው ህይወት የብልጣብልጥ ቁማር የሚቆምሩ ተዋናዮች ናቸው። ልባቸውን ከፍተህ ብታይ <<ብልሆች ስለሆንን እኮ ነው ከኢትዮጵያ ህዝብ የዘረፍነውን ሃብት ይዘን ከሃገር ሸሽተን በኤርትራውያን ስም በፈረንጅ አገር ጥገኝነት ጠይቀን በቅንጦት እየተንደላቀቅን እየኖርን ያለነው>> የሚል የትዕቢተኛነት ስሜት ያንፀባርቃሉ። የኡናታችን ትግራይ ሆድ ዥንጉርጉር። :roll: :roll:




Horus wrote:
08 Sep 2021, 02:03

Post Reply