Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13068
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ኢትዮጵያ ዛሬ

Post by Thomas H » 06 Sep 2021, 19:59

እንጀራ እንደ ቁርጥ ተሰቅሎ ከየት በኩል ይቆረጥልህ? ሩቡን ወይስ ግማሽ መባል ተጀምሯል::

Thomas H
Senior Member
Posts: 13068
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Re: ኢትዮጵያ ዛሬ

Post by Thomas H » 06 Sep 2021, 20:11

አገኘሁ ተሻገር የሲዳማን ሕዝብ ድረሱልኝ ብሎ ነበር ግን የሲዳማ ሕዝብ 9000 ያልተመለሱት ልጆቹን ገብሮ ትግራይ ውስጥ ማዳበሪያ ሆነው ስለቀሩ አሁን ልጆቼን አልሰጥም ብሏል


Post Reply