አሸባሪው ትህነግ በሟች ስዩም መስፍን ስም ያዋቀረው ክፍለ ጦር ነበረው። ይህ ክፍለ ጦር በጠለምት ግንባር መጥቶ ዶግ አመድ ሆኖ ሄዷል። ከስር የሚታየው አስከሬን የዚህ ክፍለ ጦር አባል ሆነው ከተዋጉት መካከል ናቸው። የትም ወድቀው ቀርተዋል። አካላቸው ከመሬት ጋር ተላምዷል። እድሜ ዘመናቸውን በዝብዘው በሞቱ የአሸባሪው አባላት ስም እየተሰየመ ይላካል። ወጣቱ ያልቃል። የትግራይ እናት ልጇን ሳትቀብር ለቅሶም ሳትቀመጥ ትቀራለች።
