------- የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ሜጀር ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሃንስ




"The TPLF terrorists invaded our region with the intention of separating and isolating us from Ethiopia by force. No weapons can make us kneel down. We will win this war with our strong determination."
I have to say the simplistic undermining of TPLF by the man who knows them well, ጄኔሬል ፊሊጶስ, is more reassuring to us of the present situation than the 1 hour long poetic explanation of Billene Seyoum Woldeyes of the PMO Ethiopia briefing on current affairs!Fiyameta wrote: ↑26 Jul 2021, 01:19
”አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ” የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ጄነራል ፊሊጶስ
የኤርትራ ጦር ኤታማጆር ሹም ጄኔሬል ፊሊጶስ ወ/ዮሐንስ የወያኔ ሰራዊት ከትግራይ ወደ አማራ እና አፋር ክልል እየመሸጉ ነው ሰለሚለው ነገር አስተያየት ሰጠ።
የወያኔ ጉዞ በወታደራዊ መነፅር ሲታይ አይጥ ከጉድጓዷ በራቀች ቁጥር በድመት የመበላት እድሏ እንደሚጨምረው ከመሆን ውጪ ሌላ ምንም ጠቀሜታ ያለው አደለም ብሎዋል።
ችሎ እንኳ ከትግራይ አልፎ ወደ አማራ እና አፋር መሬት ቢገፋ ተቀጥቅጦ ወደ ነበረበት ጉድጓድ እንኳ መመለስ በማይችልበት ሁኔታ አየር ላይ ይመታል ብሎዋል።
በአንድ በኩል እያሸነፈ እንደሆነ ያወራል በሌላ በኩል ድረሱልኝ አስታርቁኝ እያለ በአለማቀፍ መድረክ ኡኡ ይላል። እያሸነፈ ከሆነ አስታርቁኝ ማለቱን የሶሻል ሚዲያ ዘመቻውን እና ኡኡታውን ምን አመጣው? ለምን ዝም ብሎ አያሸንፍም?? በማለት ጠይቆዋል።
አንዳንድ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በሶሻል ሚዲያ በሚያዩት ነገር እንዳይሸበሩ እመክራለሁ እኛ ኤርትራውን ወያኔን አብጠርጥረን እናውቀዋለን የውሻን ያህል ትኩረት እንደማንሰጠውም እራሱ የሚያውቀው ጉዳይ ነው ብሎዋል።
Dawi wrote: ↑05 Aug 2021, 16:58I have to say the simplistic undermining of TPLF by the man who knows them well, ጄኔሬል ፊሊጶስ, is more reassuring to us of the present situation than the 1 hour long poetic explanation of Billene Seyoum Woldeyes of the PMO Ethiopia briefing on current affairs!Fiyameta wrote: ↑26 Jul 2021, 01:19
”አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ” የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ጄነራል ፊሊጶስ
የኤርትራ ጦር ኤታማጆር ሹም ጄኔሬል ፊሊጶስ ወ/ዮሐንስ የወያኔ ሰራዊት ከትግራይ ወደ አማራ እና አፋር ክልል እየመሸጉ ነው ሰለሚለው ነገር አስተያየት ሰጠ።
የወያኔ ጉዞ በወታደራዊ መነፅር ሲታይ አይጥ ከጉድጓዷ በራቀች ቁጥር በድመት የመበላት እድሏ እንደሚጨምረው ከመሆን ውጪ ሌላ ምንም ጠቀሜታ ያለው አደለም ብሎዋል።
ችሎ እንኳ ከትግራይ አልፎ ወደ አማራ እና አፋር መሬት ቢገፋ ተቀጥቅጦ ወደ ነበረበት ጉድጓድ እንኳ መመለስ በማይችልበት ሁኔታ አየር ላይ ይመታል ብሎዋል።
በአንድ በኩል እያሸነፈ እንደሆነ ያወራል በሌላ በኩል ድረሱልኝ አስታርቁኝ እያለ በአለማቀፍ መድረክ ኡኡ ይላል። እያሸነፈ ከሆነ አስታርቁኝ ማለቱን የሶሻል ሚዲያ ዘመቻውን እና ኡኡታውን ምን አመጣው? ለምን ዝም ብሎ አያሸንፍም?? በማለት ጠይቆዋል።
አንዳንድ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በሶሻል ሚዲያ በሚያዩት ነገር እንዳይሸበሩ እመክራለሁ እኛ ኤርትራውን ወያኔን አብጠርጥረን እናውቀዋለን የውሻን ያህል ትኩረት እንደማንሰጠውም እራሱ የሚያውቀው ጉዳይ ነው ብሎዋል።
Don't take me wrong; she was good too!
Thanks General!
Fiyameta wrote: ↑26 Jul 2021, 01:19
”አይጥ ከጉድጓድ ወጣች ብላችሁ ብዙ አትገረሙ” የኤርትራ ኢታማጆር ሹም ጄነራል ፊሊጶስ
የኤርትራ ጦር ኤታማጆር ሹም ጄኔሬል ፊሊጶስ ወ/ዮሐንስ የወያኔ ሰራዊት ከትግራይ ወደ አማራ እና አፋር ክልል እየመሸጉ ነው ሰለሚለው ነገር አስተያየት ሰጠ።
የወያኔ ጉዞ በወታደራዊ መነፅር ሲታይ አይጥ ከጉድጓዷ በራቀች ቁጥር በድመት የመበላት እድሏ እንደሚጨምረው ከመሆን ውጪ ሌላ ምንም ጠቀሜታ ያለው አደለም ብሎዋል።
ችሎ እንኳ ከትግራይ አልፎ ወደ አማራ እና አፋር መሬት ቢገፋ ተቀጥቅጦ ወደ ነበረበት ጉድጓድ እንኳ መመለስ በማይችልበት ሁኔታ አየር ላይ ይመታል ብሎዋል።
በአንድ በኩል እያሸነፈ እንደሆነ ያወራል በሌላ በኩል ድረሱልኝ አስታርቁኝ እያለ በአለማቀፍ መድረክ ኡኡ ይላል። እያሸነፈ ከሆነ አስታርቁኝ ማለቱን የሶሻል ሚዲያ ዘመቻውን እና ኡኡታውን ምን አመጣው? ለምን ዝም ብሎ አያሸንፍም?? በማለት ጠይቆዋል።
አንዳንድ ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በሶሻል ሚዲያ በሚያዩት ነገር እንዳይሸበሩ እመክራለሁ እኛ ኤርትራውን ወያኔን አብጠርጥረን እናውቀዋለን የውሻን ያህል ትኩረት እንደማንሰጠውም እራሱ የሚያውቀው ጉዳይ ነው ብሎዋል።