-
ethioscience
- Member
- Posts: 4102
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37
BREAKING Fana: Agames ‚Army 2‘ fully destroyed
በአሸባሪው ቁንጮ ፃድቃን ገ/ትንሣይ የሚመራው የጠላት ኃይል መመታቱ ተገለጸ በአሸባሪው ቁንጮ ፃድቃን ገ/ትንሣይ የሚመራው የጠላት ኃይል በሰሜን ወሎ ግንባር በተሰማራው የመከላከያ ሠራዊት መመታቱ ተገለጸ፡፡
#Ethiopia : ዓርሚ ሁለት የሚባልና በከሀዲው ሜ/ጄ/ል ዮሀንስ፣ በምክትሉ ከሀዲው ማዕሾ በየነ እና ከሀዲው ከበደ ፍቃዱ እንዲሁም በሜካናይዝድ አዛዡ ከሀዲው ኮ/ል ገ/ስላሴ የተመራው ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጠላት ሀይል ድባቅ መመታቱ ተገልጿል፡፡
በግንባሩ የተሰማሩ ሁለት ክ/ጦር አዛዦ እንደተናገሩት፣ መንግስት የተናጠል የተኩሥ አቁም እርምጃውን ካነሳ በኋላ ከበላይ በተሠጣቸው ትዕዛዝ መሠረት ጋሸናን ዋና ማዕከል በማድረግ ከዋድላ እስከ ላልይበላ መስመር ላይ የነበረውን የአሸባሪውን ሀይል መደምሠሳቸውን አረጋግጠዋል፡፡
በአሁኑ ሰዓት ጠላት በጀግኖቹ የሠራዊት አባላት፣ ልዩ ሀይል እንዲሁም የሚሊሻ አባላትና የአካባቢው አርሶ አደር ከበባ ውስጥ ሆኖ ይገኛል ነው የተባለው፡፡
ይህ የተዳከመ የጠላት ሀይል በጋሸና፣ መቄት፣ ሙጃ፣ በንፋሥ መውጫ አካባቢዎች እየተመታና እየተበተነ ይገኛል ብለዋል፡፡
በነዚህ አካባቢዎች በጠላት ላይ በተደረገ ጥቃት 3 ድሽቃ፣ 6 ሺህ የድሽቃ ጥይት፣ 87 የዕጅ ቦምብ፣ 229 ክላሽንኮቭ ነፍስ ወከፍ መሣሪያ፣ 5 ሺህ የክላሽ ጥይት፣ 1 የጦርሜዳ መነፅር ሲማረክ፣ በርካታ ቁጥር ያለው የሰው ኃይል እና ጠላት ይጠቀምባቸው የነበሩ 2 መድፎች እንዲሁም አንድ ዙ 23 መደምሰስ መቻሉን ዋና አዛዦቹ ገልፀዋል ሲል የመከላከያ ሰራዊት ገልጿል፡፡
-
Hawdian
- Senior Member
- Posts: 12080
- Joined: 15 May 2013, 23:18
- Location: Islam, commercial, maritime and free
Re: BREAKING Fana: Agames ‚Army 2‘ fully destroyed
That's good.
Amhara have to ambush them and raid their camps at night.
You know the country well.
If you kill just 100 per day, they will surrender, try to hide, or commit suicide.
You letting them camp?
Amhara have to ambush them and raid their camps at night.
You know the country well.
If you kill just 100 per day, they will surrender, try to hide, or commit suicide.
You letting them camp?
-
ethioscience
- Member
- Posts: 4102
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37
Re: BREAKING Fana: Agames ‚Army 2‘ fully destroyed
Last edited by ethioscience on 20 Aug 2021, 07:15, edited 1 time in total.
-
ethioscience
- Member
- Posts: 4102
- Joined: 01 Nov 2019, 17:37
Re: BREAKING Fana: Agames ‚Army 2‘ fully destroyed
@yaballo : Stay tuned for more evidences …









-
Hawdian
- Senior Member
- Posts: 12080
- Joined: 15 May 2013, 23:18
- Location: Islam, commercial, maritime and free
Re: BREAKING Fana: Agames ‚Army 2‘ fully destroyed
Thanks for this Somali bro, going to follow him now.ethioscience wrote: ↑20 Aug 2021, 07:04@yaballo: stay tuned I will post you some lovely photos ….hope you had the chance to watch this viewtopic.php?f=2&t=270227
I wouldn't waste my time with Yaballo and plz try not to share dead bodies.
Yaballo Borana are irrelevant in Ethiopia and Kenya let alone him.
Small Somali tribe called Garre destroys them easily