Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

በጥልቆ ወይም በመጥረብያ ምሣር ጦር ሜዳ ሂዶ ክላሽ እና ስናይፐር እየታጠቁ ናቸው ነው የሰሜን ወሎ ጀግኖች።

Post by Abere » 18 Aug 2021, 17:24

በጥልቆ ወይም በመጥረብያ ምሣር ጦር ሜዳ ሂዶ ክላሽ እና ስናይፐር እየታጠቁ ናቸው ነው የሰሜን ወሎ ጀግኖች።ግን ለምንድን ነው የትግራይ ወጣቶች በአሰቃቂ ሁኔታ ምንም በመይጠቅም ጉዳይ የሚያልቁት?የበሰበሱ ሽማግሌ ወያኔዎችን ለመጠበቅ ሲባል? ዕብደት ነው::