Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
EwnetYashenifal
Member
Posts: 1701
Joined: 30 Jul 2014, 12:46

ETHIOPIANS (I DON'T KNOW ABOUT ABIY) HAVE UNEQUIVOCALLY REJECTED NEGOTIATION WITH TPLF. WHY J. FELTMAN WASTE HIS TIME?

Post by EwnetYashenifal » 15 Aug 2021, 00:51

ETHIOPIANS (I DON'T KNOW ABOUT ABIY) HAVE UNEQUIVOCALLY REJECTED NEGOTIATION WITH TPLF. WHY J. FELTMAN WASTE HIS TIME?

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ETHIOPIANS (I DON'T KNOW ABOUT ABIY) HAVE UNEQUIVOCALLY REJECTED NEGOTIATION WITH TPLF. WHY J. FELTMAN WASTE HIS TIM

Post by sarcasm » 15 Aug 2021, 07:23

"አሁን ከዲሞክራሲ ጥያቄ ኣልፈን ወደ ህልውና ጥያቄ ውስጥ የተዘፈቅነው፤ እሱንም ደግሞ ማስቀጠል ያልቻለው ለምንድነው ሲባል፤ ይሄ ለ50 ዓመት የሄደው የግፋ በለው እብደት ነው። ሰው የራሱን ቤት እያቃጠለ፤ የራሱን ወንድሞች እየገደለ፤ ኣገር እያወደመ ኣሸናፊ ነኝ የሚልበት ኣካሄድ ነው። 50 ዓመት ሄደንበታል፤ ኣልሰራም። እስቲ ቢያንስ፤ ንግግር በዶላር ኣይገዛምና እንደ ጥይትና እንደ ቦንብ፤ በጠረጴዛ ዙርያ እንቀመጥ። ቢያንስ ርካሽ ስለሆነ።

እኔ ተወያዩ የሚል ቃል እንደኛ የሚስፈራው ማሕበረሰብ ኣይቼ ኣላቅም። ምንድነው ይሄ ሁሉ ኩራት? ምንድነው ይሄ ሁሉ እብሪት? . . . ስለዚህ ቆም ብለን፤ ውይይቱን እንሞክረነው፤ ጦርነቱን እኮ ማንም ኣይወስድብንም። ጦርነቱ የትም ኣይሄድብንም፤ ነገም ከንገ ወዲያም የኛው ነው።

ጦርነቱ እኮ ለ፱ ወር ተደርጓል። በጦርነቱ የምንፈልገውን ኣላገኘንም። የኢትዮጵያ የህልውና ኣደጋ የመፍረስ ኣደጋ የሚለውን እስካሁን እየሰማን ነው። ከ 9 - 10 ወር በኃላ ሕወሓት ቀንሷል? ተዳክሟል?!

. . . እስቲ ለሰላም ዕድል እንስጥ። ጦርነቱ የትም ኣይሄድብንም፤ ነገም ከንገ ወዲያም የኛው ነው"

ጎዳና ያዕቆብ


Last edited by sarcasm on 15 Aug 2021, 08:09, edited 1 time in total.

sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: ETHIOPIANS (I DON'T KNOW ABOUT ABIY) HAVE UNEQUIVOCALLY REJECTED NEGOTIATION WITH TPLF. WHY J. FELTMAN WASTE HIS TIM

Post by sarcasm » 15 Aug 2021, 08:09

sarcasm wrote:
15 Aug 2021, 07:23
"አሁን ከዲሞክራሲ ጥያቄ ኣልፈን ወደ ህልውና ጥያቄ ውስጥ የተዘፈቅነው፤ እሱንም ደግሞ ማስቀጠል ያልቻለው ለምንድነው ሲባል፤ ይሄ ለ50 ዓመት የሄደው የግፋ በለው እብደት ነው። ሰው የራሱን ቤት እያቃጠለ፤ የራሱን ወንድሞች እየገደለ፤ ኣገር እያወደመ ኣሸናፊ ነኝ የሚልበት ኣካሄድ ነው። 50 ዓመት ሄደንበታል፤ ኣልሰራም። እስቲ ቢያንስ፤ ንግግር በዶላር ኣይገዛምና እንደ ጥይትና እንደ ቦንብ፤ በጠረጴዛ ዙርያ እንቀመጥ። ቢያንስ ርካሽ ስለሆነ።

እኔ ተወያዩ የሚል ቃል እንደኛ የሚስፈራው ማሕበረሰብ ኣይቼ ኣላቅም። ምንድነው ይሄ ሁሉ ኩራት? ምንድነው ይሄ ሁሉ እብሪት? . . . ስለዚህ ቆም ብለን፤ ውይይቱን እንሞክረነው፤ ጦርነቱን እኮ ማንም ኣይወስድብንም። ጦርነቱ የትም ኣይሄድብንም፤ ነገም ከንገ ወዲያም የኛው ነው።

ጦርነቱ እኮ ለ፱ ወር ተደርጓል። በጦርነቱ የምንፈልገውን ኣላገኘንም። የኢትዮጵያ የህልውና ኣደጋ የመፍረስ ኣደጋ የሚለውን እስካሁን እየሰማን ነው። ከ 9 - 10 ወር በኃላ ሕወሓት ቀንሷል? ተዳክሟል?!

. . . እስቲ ለሰላም ዕድል እንስጥ። ጦርነቱ የትም ኣይሄድብንም፤ ነገም ከንገ ወዲያም የኛው ነው"

ጎዳና ያዕቆብ

Post Reply