Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

eden
Senior Member
Posts: 10120
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Re: ሰንጋውን ከምንበላው፣ ግር ብለህ ሂድና መቀሌ ግባ ብንለው የተሻለ ውጤት እናይ ነበር (አብይ፣ ጦርነት አይደለም፣ አምስት አባላት ብቻ ያሉት ተራ የኦሎምፒክ ቡድን የመምራት ብቃት የለ

Post by eden » 08 Aug 2021, 09:01

በተመሳሳይ ዜና፣ የብዙ አርብቶ አደሮች እሮሮ እየተሰማ ነው: መሪ አጣን - አላስፈላጊ መሰዋእትነት አስከፈላቹን - መንግስት፣ መንግስት ካለ፣ ሰንጋችን ን ይተካ ወይም ተመጣጣኝ የግብር ቅናሽ ያርግልን! - የአንድ ሰንጋ ዋጋ እኮ፣ አንድ ልጅ ኮሌጅ ይልካል!
Last edited by eden on 08 Aug 2021, 09:12, edited 1 time in total.


Post Reply