Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
eden
Senior Member
Posts: 10117
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

ጠቅላዩ እና የተምታታ ኑዛዜው: በገዛ እጄ ጠፍጥፌ የሰራሁትና መቀሌ ላይ የተከልኩት መንግስት ጉድ ሰራኝ። ለተመረጠው የክልሉ መንግስት በህቡእ ይሰራ እንደነበር አሁን ገባኝ

Post by eden » 13 Jul 2021, 15:48

በገዛ እጄ ጠፍጥፌ የሰራሁትና መቀሌ ላይ የተከልኩት መንግስት ጉድ ሰራኝ። ለተመረጠው የክልሉ መንግስት በህቡእ ይሰራ እንደነበር አሁን ገባኝ. ከሃዲ!

ከሃዲ ናቸው፣ እኔን ማገልገል ሲገባ፣ ህዝብ የመረጠውን ማገልገል ምን ይሉታል።

ያኔ እናቴ ያለችኝ ሌላ፣ ይቺ አለም ግን ሌላ!





.
Last edited by eden on 13 Jul 2021, 16:15, edited 6 times in total.

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: በገዛ እጄ ጠፍጥፌ ሰርቼ፣ መቀሌ ላይ የተከልኩት መንግስት ጉድ ሰራኝ።

Post by Abe Abraham » 13 Jul 2021, 15:57

It is not news. PMAA has already told you that the army can not stay in a place where it has no popular support to feed the people and spent money on them. Most Tigrayans are TPLF including those with some grudge against it.

Post Reply