Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15418
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይቀጥላሉ

Post by Abere » 11 Jul 2021, 15:12

የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይቀጥላሉ።

A prominent researcher in history and analyst, Acahmyeleh Tamiru, gathered all evidences both at home and abroad that goes back almost 2000 years following scientific and scholarly reach procedure/methods. This book provides an objective analysis and summary account that these territories were Amhara ancestral lands for thousands of years, with the exception of the last 30 years and the Tigre-Woyane occupation. The book is entitled የወልቃይት ጉዳይ. The historical evidences verified all territories south of Tekeze are Amhara lands, Tekeze being the natural boundary historically. However, those Tigre-woyanes, as they have been doing all the time, are fabricating fraudulent evidences in a broad day light to pursue their Ponzi scheme and Abay-Tigary republic expansionist dream - a dream which was miscarried last November by Amhara Fano and EDF.

Abere
Senior Member
Posts: 15418
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by Abere » 11 Jul 2021, 15:51

Plowden wrote, by then, the region of Tigray consisted of all Christian regions North of the Tekeze River. The sub-divisions were Hamasen, Saraye, Akale guzay, Agame, Tigray proper, Shire, Adiabo, Temben, Inderta, Woggerat and Silalo. The writer clearly wrote that the river Tekeze is the line separating the Tigray province and Gondar where the people of Wolkait are located.
--------
Walter Chichele Plowden (1848) Travels in Abyssinia and the Galla Country: With an Account of a Mission to Ras Ali p.39.

<<The province under the government of Ocubeay are Teegray, which includes all the Christians on the north side of Tekazee,[deleted], Wagerra, Welqait, Kwolaggeria, Shorda and Tegadel>> Page 39, Abyssinia and the Gala Country, Plowden

sesame
Member+
Posts: 8551
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by sesame » 11 Jul 2021, 16:04

Ras Mengesha, the governor of Tigray during Haile Sellasie's reign, and great grandson of Atse Yohannes testified that Welkait is not part of Tigray. Atse Yohannes himself wrote a letter to Queen Victoria and speaks of Welkait and Tigray as two different things. Case CLOSED.



AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by AbebeB » 11 Jul 2021, 16:41

Abere wrote:
11 Jul 2021, 15:12
የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይቀጥላሉ።

A prominent researcher in history and analyst, Acahmyeleh Tamiru, gathered all evidences both at home and abroad that goes back almost 2000 years following scientific and scholarly reach procedure/methods. .
Abere,
  • አቻምየለህ እኮ ድልብ መሀይም በድፍረት ብቻ ለቃቅሞ የሚያወራ እንጂ ምርምር አያውቅም፡፡ ሳይንሳዊ ምርምር ምን ማለት እንደሆነ ስለማወቅህ አላውቅምና እንድታነብ አበረታታሀለሁ፡፡
  • በአጭሩ አቻምየለህ የዘመኑ ደብተራ እንደሆነ ቁጠረው፡፡ ደብተራ = ታርክና ወሬን ለይቶ የማያውቅና ከጥላቻና ትንቆላ የመነጨ የሚጽፍ

  • Long story short, how did he skip the page below by foreign author?





Axumezana
Senior Member
Posts: 19156
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by Axumezana » 11 Jul 2021, 16:53

In my view it is the people who have been living in Welkait and other contested areas that must be given the chance for referendum. If it is about land, all lands in Ethiopia are owned by the government. Amhara state has very wide fertile land and the leaders in Amhara have to mobilize the people of Amhara to develop the land under their control instead of externalizing their problem and fight a war that will never win.

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by AbebeB » 11 Jul 2021, 17:07

Axumezana wrote:
11 Jul 2021, 16:53
In my view it is the people who have been living in Welkait and other contested areas that must be given the chance for referendum. If it is about land, all lands in Ethiopia are owned by the government. Amhara state has very wide fertile land and the leaders in Amhara have to mobilize the people of Amhara to develop the land under their control instead of externalizing their problem and fight a war that will never win.
The dialogue here is neither about current possession nor the ongoing war solution but about history of previous ownership.

Selam/
Senior Member
Posts: 17836
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by Selam/ » 11 Jul 2021, 17:45

Kichamo Komalo- The same author says this: “Tigre is a bloodthirsty, corrupt & perfidious race.” Michael Russell, Nubia & Abyssinia, 1854 page 7.

Why are agames always dubious, untrustworthy & evil? KIFFU!

AbebeB wrote:
11 Jul 2021, 17:07
Axumezana wrote:
11 Jul 2021, 16:53
In my view it is the people who have been living in Welkait and other contested areas that must be given the chance for referendum. If it is about land, all lands in Ethiopia are owned by the government. Amhara state has very wide fertile land and the leaders in Amhara have to mobilize the people of Amhara to develop the land under their control instead of externalizing their problem and fight a war that will never win.
The dialogue here is neither about current possession nor the ongoing war solution but about history of previous ownership.

Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by Abaymado » 11 Jul 2021, 18:51

AbebeB ጥራዝ ነጠቅ ነው : ኣውቃለሁ ለማለት ነው ? here is complete reply:

https://www.facebook.com/muluken.tesfaw ... 1429067765


ያላነበበውን ወይም አንብቦት ያልገባውን መጽሐፍ የሚጠቅሰው የትግሬ ሜዲያ ሐውሱ ስታሊን ገብረ ሥላሴ
( Achamyeleh Tamiru )
አንድ ወዳጄ የትግሬ ሜዲያ ሐውስ “ጋዜጠኛ” የሆነ ሰው “ስለ ወልቃይት ታሪክ ጽፏልና መልስ ስጥ" የሚል መልዕክት ዛሬ ጧት በውስጥ መስመር ልኮልኝ አነበብሁት። ወዳጄ “ጋዜጠኛ” ሲል የገለጠው ይህ የትግሬ ሜዲያ ሐውስ ሰው ከዚህ በፊት «እኔ የምኮራበት አንድ ነገር ቢኖር በእኔ ትውልድ ኢትዮጵያ ስትፈርስ ቆሜ ማየቴ ነው» ሲል የሰማነው ስታሊን ገብረ ሥላሴ ነው።
ስታሊን ወልቃይትን የትግሬ እንደሆነች ያሳያል በሚል በፌስቡክ ግድግዳው ያጋራው የታሪክ ገጽ ስትፈርስ ቆሞ በማየቱ እንደሚኮራበት ስለነገረን አገር የእንግሊዝ ኢደንበርግ ተወላጁ ማይክል ሩሴል እ.ኤ.አ. በ1800 ዓ.ም. “Nubia And Abyssinia” በሚል የጻፈውን መጽሐፍ ነው።
በነገራችን ላይ ይህንን የማይክል ሩሴልን መጽሐፍ ሳያነቡ በወረራ የያዟቸውን የጎንደርና የወሎ ወረዳዎች ለማጻናት ሲሉ እንደ ታሪክ ምንጭ በመጠቀም ስታሊን ገብረ ሥላሴ የመጀመሪያው አይደለም። ከአራት ዓመታት በፊት ኃይላይ አበራ የሚባለ መቀሌ ዩኒቨርሲቲ የማውቀው የእንዳፈላሲት ልጅ የሆነ የአክሱም ዩኒቨርሲቲ መምህር ለጥፎት መልስ ሰጥቼው ነበር። በዚህ ዓመትም "የፈንቅል መሪ" ነኝ ይል የነበረውና በወያኔ የተገደለው የማነ ንጉሥ፤ የአረናው አምዶም ገብረ ሥላሴ፣ ወዘተ ለጥፈውት ያላነበቡትንና አንብበውት ያልገባቸውን መጽሐፍ እንደሚጠቅሱ በማውሳት መልስ ሰጥቼ ነበር።
እንግዲህ ስታሊን እንደ አዲስ ግኝት የሩሴልን መጽሐፍ ዛሬ ለማጣቀስ የሚሞክረው ለአራት ዓመታት መልስ ሲሰጥበት የኖረውንና መጽሐፉን ገልጦ ቢያነበው የያዘው ማስረጃ እሱ ሊነግረን ከፈለገው በተቃራኒ ስለመሆኑ ያልተገነዘበውን መጽሐፍ ነው። ስታሊን ሳያነብ የሚጠቅሰውን የማይክል ሩሴልን “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ ቢያነበው ኖሮ ወልቃይትን፣ ጠለምትን፣ ጠገዴንና ሁመራን የትግሬ ለማድረግ የጠቀሰው መጽሐፍ የአማራና የትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን የተከዜ ወንዝ እንደሆነ ከሶስት አራት ጊዜ እንደጠቀሰና ሩሴል “የትግሬና የአማራ ተፈጥሯዊ ወሰን” ሲል የገለጸው ተከዜን ተሻግረው ይገባናል የሚሉት መሬት ቢኖር መጽሐፉ ወራሪዎች ስለመሆናቸው በማስረጃነት የሚቀረብ እንጂ ይገባናል የሚሉትን የሚደግፍ አለመሆኑን ይረዳ ነበር።
ስታሊን የጠቀሰው “Nubia And Abyssinia” የማይክል ሩሴል መጽሐፍ መግቢያ ላይ እንደተገለጠው ደራሲው መጽሐፉን የጻፈው ስኮትላንዳዊው ጀምስ ብሩስ፣ ሔንሪ ሳልትና ናትናኤል ፒርሰን ኢትዮጵያን ጎብኝተው የጻፏቸው መጽሐፍት በዋና የታሪክ ምንጭነት በመጠቀም ነው። እነዚህ ተጓዦች ስለ ወልቃይት ታሪክ በዘመናቸው የሰጧቸውን ምስክርነቶች "የወልቃትር ጉዳይ" በሚል ርዕስ በጻፍሁት የታሪክ መጽሐፍ ውስጥ በዝርዝር ማግኘት ይቻላል።
ስታሊን ገብረ ሥላሴ ሳያነብ ከለጠፋው የማይክል ሩሴል መጽሐፍ “Nubia And Abyssinia” የመጽሐፉ ገጽ 5 ገጾችን ያህል ወደኋላ ተመልሶ ቢያነብ ኖሮ በጠቀሰው መጽሐፉ ገጽ 74 ላይ ማይክል ሩሴል “ተከዜ የአማራና ትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን ነው” በሚል የጻፈውን ያገኘው ነበር። በመጽሐፉ ገጽ 115 ላይም ተመሳሳይ የታሪም ምስክርነት ተጽፎ እናገኛለን።
ባጭሩ ስታሊን ሳያነብ የጠቀሰው የማይክል ሩሴል “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ ገጽ 74 ላይ “ተከዜ የአማራና ትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን ነው” በሚል የተጠቀሰው የታሪክ ምስክርነት ከታች ተያይዟል። ከዚህ በተጨማሪ በዚሁ ስታሊን በጠቀሰው የማይክል ሩሴል መጽሐፍ ገጽ 115 ላይ ትግራይ ተከዜን ተሻግሮ እንደሚገኝ የጻፉት ተያይዟል።
ስታሊን የእውነት ጋዜጠኛ ቢሆንና ስለ ትግራይ ታሪካዊ ወሰን የማሳወው የእውነት ፍላጎት ቢኖረው ኖሮ ኢትዮጵያን ያልጎበኘውንና ኢትዮጵያን የማያውቀውን ማይክል ሩሴል ለመጥቀስ እንግሊዝ ድረስ ሄዶ ከሚሄድ “ያገለግልባት” የነበረችው የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከዝና ያስቀመጠችውንና ሩሴል መጽሐፉን ባሳተመበት ዘመን ትግሬን ያስተዳድሩብ የነበሩት ራስ ወልደ ሥላሴ የሚያስተዳድሩት የትግሬ ግዛት ወሰኑ ከየት እስከየት እንደሆነ የሰጡትን ምስክርነት ያገኝ ነበር። ሩሴል መጽሐፉን በጻፈበት ዘመን ትግሬን ያስተዳድሩ የነበሩት የትግሬ ተወላጁ ራስ ወልደ ሥላሴ የትግሬ ግዛት ከየት እስከየት እንደሆነ ለወቅቱ አንጋሽ ለራስ ጉግሣ በጻፉት ደብዳቤ ጠቅሰውት እናገኛለን።
ሩሴል መጽሐፉን ባሳተመበት ዘመን የወቅቱ የትግሬ ገዢ ራስ ወልደ ሥላሴ ስለሚያስተዳድሩት የትግሬ ጠቅላይ ግዛት ወሰን የነገሩን የዘመነ መሳፍንቱ ራሥ ጉግሣ ትግሬን በማዕከላዊው መንግሥት ስር አድርገው ለመግዛት ባሰቡና የማስገበር ዘመቻ ወደ ትግሬ ለማድረግ በተሰናዱ ጊዜ ራስ ወልደ ሥላሴ የራስ ጉግሣን ወረራ በመቃወም ወደ ጎንደር በላኩት ደብዳቤ ነበር። ይህን የራስ ወልደ ሥላሴን ደብዳቤ ከራስ ወልደ ሥላሴ ጋር እንጣሎ ይኖር የነበረው ናትናኤል ፒርስ በማስታወሻው እንዲህ መዝግቦታል፤
“…እርስዎም ሆነ ከርስዎ በፊት የነበሩት [እንደራሴው] አባትዎ ትግሬን ተቆጣጥረው አያውቁም። እኔም ላሳስብዎት የምፈልገው ትግሬን ለመውረር ተከዜን አቋርጣለሁ ብለው እንዳያስቡ ነው።”
[ምንጭ፡ Pearce, N. (1831). The Life and Adventures of Nathaniel Pearce Written by Himself; Page 71.]
ስለዚህ ጉዳይ የታሪከ ነገሥቱ ጸሐፊ የሚከተለውን ይነግረናል፤
ወመጽአ ደጅ አዝማች ዘውዴ እም ሰፈሩ ይባባ ወዓደወ ፈለገ አባይ ፀብዓ ለበጌድምር፤ ወማኅረከ ሰብአ ወአልህምተ በአፈረዋናት ወበወይራ ወተመይጠ ውስተ ሰፈሩ። ወእንዘ ሀሎ በዝየ አኃዞ ለወልደ ፋሲል ሽፍታ ዘቁለላ አንዖኛ ሀብቱ ወሀቦ ለደጅ አዝማች ዘውዴ ፈነዎ ውስተ ሙቃሔሁ። ወመጽአ ወሬ እም በጌምድር እንዘ ይብል ተንሥአ ደጅ አዝማች ጉግሣ እምሰፈሩ ልቦ ደጅ አዝማች ዘውዴኒ ተንሥአ እምሐገየ ቦቱ ይባባ ሐለፈ መንገለ ወዳግ በጽንፈ አንዳሳ። ወሰፈረ በህየ። ወመጽአ ደጅ አዝማች ጉግሣ በበሰፈሩ ወሰፈረ በሮቢት ወተዓየኑ ፪ሆሙ። ወእምድሀረዝ መጽኡ መነኮሳት ዘገዳመ ቆራጣ ለአስተሳልሞ ፪መኳንንት ተካየዱ በጽኑዕ መሐላ። እንዘ ሀለው በዝንቱ መጽኡ ወዓልቱ ለራስ ወልደ ሥላሴ ለአስተሣልሞ። አነ ሀለውኩ በብሔርየ አንትሙኒ ንበሩ በበብሔርክሙ በፍቅር ወበሰላም ይቤሉ መኳንንት ኦሆ።
[ምንጭ፡ Blundell, W. (Ed.)(1922). The Royal Chronicle of Abyssinia, 1769-1840. The University Press; Page 193.]
ትርጉም፤
ደጃዝማች ዘውዴ ከሰፈራቸው ከይባባ ተነስተው በጌምድርን ለመውጋት አባይን ተሻግረው ሄዱ። የአፈረዋናትና የወይራን ሰው ማርከው ከብቱን ዘርፈው ወደሰፈራቸው ተመለሱ። በዚያም ሳሉ አንፆኛ ሀብቱ የቁለላውን ሽፍታ የፋሲልን ልጅ ይዞ ለደጃዝማች ዘውዴ በሰጣቸው ጊዜ አስረው ላኩት። ደጀዝማች ጉግሣ ከሰፈራቸው ከሊቦ ተነስተዋል የሚል ወሬ ከበጌምድርበተሰማ ጊዜ ደጃዝማች ዘውዴ ከይባባ ተነስተው የወዳግን መንገድ ይዘው አንዳሳ ድንበር ሄደው ሰፈሩ። ደጃዝማች ጉግሣም ከሰፈራቸው ተነስተው ሮቢት ላይ ሰፈሩ፤ ሁለቱም ድንኳናቸውን ተከሉ። ከዚህ በኋላ የቆራጣ [ወለተ ጴጥሮስ] ገዳም መነኮሳት ሁለቱን መኳንንት ሊያስታርቁ መጡ፤ [አስታርቀውም] በጽኑ መሃላ ቃል ኪዳን አስገቧቸው። በዚህ ሁኔታ ሳሉ የራስ ወልደ ሥላሴ አሸከሮች ሊያስታርቁ መጡ። “እኔ በአገሬ አለሁኝ እናንተም በየአገራችሁ በፍቅርና በሰላም ኑሩ”[ብለው በአሽከሮቻቸው አማካኝነት የዕርቅ ሀሳብ አቀረቡ]። መኳንንቱም [በራስ ወልደ ሥላሴ የዕርቅ ሀሳብ] ተስማሙ።
ራስ ወልደ ሥላሴ “በአገሬ አለሁ” ያሉት ትግሬን ነው። ራስ ጉግሳም ተከዜን ተሻግሮ ትግራይንና አባይን ተሻግሮ ጎጃምን አስገብራለሁ ሳይል ሁሉም መኳንንት በየአገራቸው በሰላም እንዲኖሩ ሀሳብ አቀረቡ። ለእንደራሴው ለራስ ጉግሣና ለዘውዴ ከላኩት መልዕክት የምንረዳው አገሬ ትግራይ የሚሉት የሚገኘው ከተከዜ በስተ ምስራቅ መሆኑን ነው። በዚህ ወቅት ትግራይ ከተከዜ በስተ ምዕራብ አንድ ጋት መሬት ቢኖረው ኖሮ ገዢው ራስ ወልደ ሥላሴ ለራስ ጉግሣ በላኩት መልዕክት “ትግሬን ለመውረር ተከዜን አቋርጣለሁ ብለው እንዳይሞክሩ” የሚል መልዕክት ትግሬን ሊወርር ነው ብለው ላሰቡት ለራስ ጉግሣ አይልኩም ነበር። [ ምንጭ፡ Abir, M. (1968). Ethiopia: Era of Princes, Longmans, Green and Co.; Pages 30-33]
ራስ ወልደ ሥላሴ ከራስ ጉግሣ ጋር ለመግጠም ዝግጅት ያደርጉ በነበረበት ጊዜ የላስታና የዋግ ገዢዎች ከራስ ወልደ ሥላሴ ጋር አብረው ሲሰለፉ፤ የስሜንና የወልቃይት ገዢዎች ደግሞ በራስ ጉግሣ በኩል ተሰልፈው ራስ ወልደ ሥላሴን ለመውጋት ተነስተው ነበር። ከራስ ጉግሣ ጋር በመሆን የትግሬውን ገዢ ራስ ወልደ ሥላሴን ለመውጋት ስሜንና ወልቃይት ሲነሱ ስሜንን ራስ ገብሬ፤ ወልቃይትን ደግሞ ልጃቸው ቀኛዝማች ኃይለ ማርያም ገብሬ ይገዙ እንደነበር ናትናኤል ፒርስ መዝግቦታል። [ምንጮች፤ Pearce, N. (1831). The Life and Adventures of Nathaniel Pearce written by Himself; page 100 and 105. See also; Abir, M. (1968). Ethiopia: Era of Princes, Longmans, Green and Co.; Page 32.
በሌላ አነጋገር ወልደ ሥላሴ ትግሬን ጠቅልለው ይገዙ በነበረበት ወቅት፤ ራስ ገብሬ ስሜንን፣ ልጃቸው ቀኛዝማች ኃይለ ማርያም ደግሞ የወልቃይት ገዢ ሆነው ለማዕከላዊ መንግሥቱ እንደራሴ ለራስ ጉግሣ እየገበሩ እስከ ባምብሎ በመለስ ተከዜ በፈሰስ ያስተዳድሩ ነበር። ቀኛዝማች ኃይለ ማርያም ገብሬ በ1803 ደጃዝማች ተብለው ባባታቸው ስር የወልቃይት ገዢ ሆነው ከቆዩ በኋላ አባታቸው በ1807 ዓ.ም. ሲሞቱ ከተከዜ በመለስ ባምብሎ በፈሰስ ያለውን የስሜን ግዛት እስከ 1818 ዓ.ም. ድረስ አስተዳድረውታል። [ ምንጭ፡ Abir, M. (1968). Ethiopia: Era of Princes, Longmans, Green and Co.; Page 32-33.] ነበገራችን ላይ ቀኛዝማች ኃይል ማርያም የእቴጌ ጣይቱ አያት ናችው። የእቴጌ ጣይቱ ሙሉ ስም ጣይቱ ብጡል ኃይለ ማርያም ገብሬ ተስፋ እያለ እስከ ዮልዮስ ድረስ ይሄዳል። ደጃዝማች ዮልዮስ የወለቃ ተወላጅ ሲሆኑ በዐፄ ሱስንዮስ ዘመን ተከዜ በፈሰስ ባምብሎ በመለስ የሆነውን ስሜንን ያስተዳደሩና ንጉሡ ሃይማኖታቸውን በየቀሩ ጊዜ ይህንን የንጉሡን ሃይማኖት መቀየር በመቃወም ንጉሡን ከሥልጣን ለማውረድ ከንጉሡ ጋር ጠገዴ ላይ በተካሄደው ጦርነት በጦር ሜዳ የወደቁ ጀግና ናቸው።
እንግዲህ! ማይክል ሩሴል መጽሐፉን ባሳተመበት ዘመን የነበረው ታሪክ ከፍ ብሎ የቀረበውን ይመስላል። ሌላው ቢቀር ስታሊን ሳያነብ በጠቀሰው የማይክል ሩሴል “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ መሰረት እንኳን ብንሄድ ተከዜ የአማራና ትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን ስለሆነ የትግሬ ብሔርተኞች ተከዜን ተሻግረው ይገባናል የሚሉት አጽመ ርስት እንደሌላቸው ሊያውቁ ይገባል እንላለን።
በተረፈ ያላነበበውን መጽሐፍ የሚጠቅሰውን ስታሊን ገብረ ሥላሴን «ከመጠምጠም መማር ይቅደም» ፤ «ወሬ ሲነግሩህ ሀሳብ ጨምርበት» ፤ "በሊቃውንት ፊት ጥቅስ" የሚሉትን የአያቶቻችን ጥልቅ ምክር በመለገስ ተስናብቻለሁ።
ከታች የታተሙት ሁለት ገጾች ስታሊን ገብረ ሥላሴ ሳያነብ በጠቀሰው የማይክል ሩሴል “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ ውስጥ ተከዜ የትግሬና የአማራ የተፈጥሮ ወሰን መሆኑን የሚያረጋግጡ የታሪክ ማስረጃዎች ናቸው።
መልካም ቀን!
Abebe B ጥራዝ ነጠቅ ነው : ኣውቃለሑ ለማለት ነው ?

Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by Abaymado » 11 Jul 2021, 19:02

AbebeB wrote:
11 Jul 2021, 16:41
Abere wrote:
11 Jul 2021, 15:12
የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይቀጥላሉ።

A prominent researcher in history and analyst, Acahmyeleh Tamiru, gathered all evidences both at home and abroad that goes back almost 2000 years following scientific and scholarly reach procedure/methods. .
Abere,
  • አቻምየለህ እኮ ድልብ መሀይም በድፍረት ብቻ ለቃቅሞ የሚያወራ እንጂ ምርምር አያውቅም፡፡ ሳይንሳዊ ምርምር ምን ማለት እንደሆነ ስለማወቅህ አላውቅምና እንድታነብ አበረታታሀለሁ፡፡
  • በአጭሩ አቻምየለህ የዘመኑ ደብተራ እንደሆነ ቁጠረው፡፡ ደብተራ = ታርክና ወሬን ለይቶ የማያውቅና ከጥላቻና ትንቆላ የመነጨ የሚጽፍ

  • Long story short, how did he skip the page below by foreign author?





AbebeB ጥራዝ ነጠቅ ነው : ኣውቃለሁ ለማለት ነው ? here is complete reply: By the way, this is the only and only one evidence of Agames have on Welqaite which was written by Micheal Russel.

https://www.facebook.com/muluken.tesfaw ... 1429067765


ያላነበበውን ወይም አንብቦት ያልገባውን መጽሐፍ የሚጠቅሰው የትግሬ ሜዲያ ሐውሱ ስታሊን ገብረ ሥላሴ
( Achamyeleh Tamiru )
አንድ ወዳጄ የትግሬ ሜዲያ ሐውስ “ጋዜጠኛ” የሆነ ሰው “ስለ ወልቃይት ታሪክ ጽፏልና መልስ ስጥ" የሚል መልዕክት ዛሬ ጧት በውስጥ መስመር ልኮልኝ አነበብሁት። ወዳጄ “ጋዜጠኛ” ሲል የገለጠው ይህ የትግሬ ሜዲያ ሐውስ ሰው ከዚህ በፊት «እኔ የምኮራበት አንድ ነገር ቢኖር በእኔ ትውልድ ኢትዮጵያ ስትፈርስ ቆሜ ማየቴ ነው» ሲል የሰማነው ስታሊን ገብረ ሥላሴ ነው።
ስታሊን ወልቃይትን የትግሬ እንደሆነች ያሳያል በሚል በፌስቡክ ግድግዳው ያጋራው የታሪክ ገጽ ስትፈርስ ቆሞ በማየቱ እንደሚኮራበት ስለነገረን አገር የእንግሊዝ ኢደንበርግ ተወላጁ ማይክል ሩሴል እ.ኤ.አ. በ1800 ዓ.ም. “Nubia And Abyssinia” በሚል የጻፈውን መጽሐፍ ነው።
በነገራችን ላይ ይህንን የማይክል ሩሴልን መጽሐፍ ሳያነቡ በወረራ የያዟቸውን የጎንደርና የወሎ ወረዳዎች ለማጻናት ሲሉ እንደ ታሪክ ምንጭ በመጠቀም ስታሊን ገብረ ሥላሴ የመጀመሪያው አይደለም። ከአራት ዓመታት በፊት ኃይላይ አበራ የሚባለ መቀሌ ዩኒቨርሲቲ የማውቀው የእንዳፈላሲት ልጅ የሆነ የአክሱም ዩኒቨርሲቲ መምህር ለጥፎት መልስ ሰጥቼው ነበር። በዚህ ዓመትም "የፈንቅል መሪ" ነኝ ይል የነበረውና በወያኔ የተገደለው የማነ ንጉሥ፤ የአረናው አምዶም ገብረ ሥላሴ፣ ወዘተ ለጥፈውት ያላነበቡትንና አንብበውት ያልገባቸውን መጽሐፍ እንደሚጠቅሱ በማውሳት መልስ ሰጥቼ ነበር።
እንግዲህ ስታሊን እንደ አዲስ ግኝት የሩሴልን መጽሐፍ ዛሬ ለማጣቀስ የሚሞክረው ለአራት ዓመታት መልስ ሲሰጥበት የኖረውንና መጽሐፉን ገልጦ ቢያነበው የያዘው ማስረጃ እሱ ሊነግረን ከፈለገው በተቃራኒ ስለመሆኑ ያልተገነዘበውን መጽሐፍ ነው። ስታሊን ሳያነብ የሚጠቅሰውን የማይክል ሩሴልን “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ ቢያነበው ኖሮ ወልቃይትን፣ ጠለምትን፣ ጠገዴንና ሁመራን የትግሬ ለማድረግ የጠቀሰው መጽሐፍ የአማራና የትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን የተከዜ ወንዝ እንደሆነ ከሶስት አራት ጊዜ እንደጠቀሰና ሩሴል “የትግሬና የአማራ ተፈጥሯዊ ወሰን” ሲል የገለጸው ተከዜን ተሻግረው ይገባናል የሚሉት መሬት ቢኖር መጽሐፉ ወራሪዎች ስለመሆናቸው በማስረጃነት የሚቀረብ እንጂ ይገባናል የሚሉትን የሚደግፍ አለመሆኑን ይረዳ ነበር።
ስታሊን የጠቀሰው “Nubia And Abyssinia” የማይክል ሩሴል መጽሐፍ መግቢያ ላይ እንደተገለጠው ደራሲው መጽሐፉን የጻፈው ስኮትላንዳዊው ጀምስ ብሩስ፣ ሔንሪ ሳልትና ናትናኤል ፒርሰን ኢትዮጵያን ጎብኝተው የጻፏቸው መጽሐፍት በዋና የታሪክ ምንጭነት በመጠቀም ነው። እነዚህ ተጓዦች ስለ ወልቃይት ታሪክ በዘመናቸው የሰጧቸውን ምስክርነቶች "የወልቃትር ጉዳይ" በሚል ርዕስ በጻፍሁት የታሪክ መጽሐፍ ውስጥ በዝርዝር ማግኘት ይቻላል።
ስታሊን ገብረ ሥላሴ ሳያነብ ከለጠፋው የማይክል ሩሴል መጽሐፍ “Nubia And Abyssinia” የመጽሐፉ ገጽ 5 ገጾችን ያህል ወደኋላ ተመልሶ ቢያነብ ኖሮ በጠቀሰው መጽሐፉ ገጽ 74 ላይ ማይክል ሩሴል “ተከዜ የአማራና ትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን ነው” በሚል የጻፈውን ያገኘው ነበር። በመጽሐፉ ገጽ 115 ላይም ተመሳሳይ የታሪም ምስክርነት ተጽፎ እናገኛለን።
ባጭሩ ስታሊን ሳያነብ የጠቀሰው የማይክል ሩሴል “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ ገጽ 74 ላይ “ተከዜ የአማራና ትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን ነው” በሚል የተጠቀሰው የታሪክ ምስክርነት ከታች ተያይዟል። ከዚህ በተጨማሪ በዚሁ ስታሊን በጠቀሰው የማይክል ሩሴል መጽሐፍ ገጽ 115 ላይ ትግራይ ተከዜን ተሻግሮ እንደሚገኝ የጻፉት ተያይዟል።
ስታሊን የእውነት ጋዜጠኛ ቢሆንና ስለ ትግራይ ታሪካዊ ወሰን የማሳወው የእውነት ፍላጎት ቢኖረው ኖሮ ኢትዮጵያን ያልጎበኘውንና ኢትዮጵያን የማያውቀውን ማይክል ሩሴል ለመጥቀስ እንግሊዝ ድረስ ሄዶ ከሚሄድ “ያገለግልባት” የነበረችው የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ከዝና ያስቀመጠችውንና ሩሴል መጽሐፉን ባሳተመበት ዘመን ትግሬን ያስተዳድሩብ የነበሩት ራስ ወልደ ሥላሴ የሚያስተዳድሩት የትግሬ ግዛት ወሰኑ ከየት እስከየት እንደሆነ የሰጡትን ምስክርነት ያገኝ ነበር። ሩሴል መጽሐፉን በጻፈበት ዘመን ትግሬን ያስተዳድሩ የነበሩት የትግሬ ተወላጁ ራስ ወልደ ሥላሴ የትግሬ ግዛት ከየት እስከየት እንደሆነ ለወቅቱ አንጋሽ ለራስ ጉግሣ በጻፉት ደብዳቤ ጠቅሰውት እናገኛለን።
ሩሴል መጽሐፉን ባሳተመበት ዘመን የወቅቱ የትግሬ ገዢ ራስ ወልደ ሥላሴ ስለሚያስተዳድሩት የትግሬ ጠቅላይ ግዛት ወሰን የነገሩን የዘመነ መሳፍንቱ ራሥ ጉግሣ ትግሬን በማዕከላዊው መንግሥት ስር አድርገው ለመግዛት ባሰቡና የማስገበር ዘመቻ ወደ ትግሬ ለማድረግ በተሰናዱ ጊዜ ራስ ወልደ ሥላሴ የራስ ጉግሣን ወረራ በመቃወም ወደ ጎንደር በላኩት ደብዳቤ ነበር። ይህን የራስ ወልደ ሥላሴን ደብዳቤ ከራስ ወልደ ሥላሴ ጋር እንጣሎ ይኖር የነበረው ናትናኤል ፒርስ በማስታወሻው እንዲህ መዝግቦታል፤
“…እርስዎም ሆነ ከርስዎ በፊት የነበሩት [እንደራሴው] አባትዎ ትግሬን ተቆጣጥረው አያውቁም። እኔም ላሳስብዎት የምፈልገው ትግሬን ለመውረር ተከዜን አቋርጣለሁ ብለው እንዳያስቡ ነው።”
[ምንጭ፡ Pearce, N. (1831). The Life and Adventures of Nathaniel Pearce Written by Himself; Page 71.]
ስለዚህ ጉዳይ የታሪከ ነገሥቱ ጸሐፊ የሚከተለውን ይነግረናል፤
ወመጽአ ደጅ አዝማች ዘውዴ እም ሰፈሩ ይባባ ወዓደወ ፈለገ አባይ ፀብዓ ለበጌድምር፤ ወማኅረከ ሰብአ ወአልህምተ በአፈረዋናት ወበወይራ ወተመይጠ ውስተ ሰፈሩ። ወእንዘ ሀሎ በዝየ አኃዞ ለወልደ ፋሲል ሽፍታ ዘቁለላ አንዖኛ ሀብቱ ወሀቦ ለደጅ አዝማች ዘውዴ ፈነዎ ውስተ ሙቃሔሁ። ወመጽአ ወሬ እም በጌምድር እንዘ ይብል ተንሥአ ደጅ አዝማች ጉግሣ እምሰፈሩ ልቦ ደጅ አዝማች ዘውዴኒ ተንሥአ እምሐገየ ቦቱ ይባባ ሐለፈ መንገለ ወዳግ በጽንፈ አንዳሳ። ወሰፈረ በህየ። ወመጽአ ደጅ አዝማች ጉግሣ በበሰፈሩ ወሰፈረ በሮቢት ወተዓየኑ ፪ሆሙ። ወእምድሀረዝ መጽኡ መነኮሳት ዘገዳመ ቆራጣ ለአስተሳልሞ ፪መኳንንት ተካየዱ በጽኑዕ መሐላ። እንዘ ሀለው በዝንቱ መጽኡ ወዓልቱ ለራስ ወልደ ሥላሴ ለአስተሣልሞ። አነ ሀለውኩ በብሔርየ አንትሙኒ ንበሩ በበብሔርክሙ በፍቅር ወበሰላም ይቤሉ መኳንንት ኦሆ።
[ምንጭ፡ Blundell, W. (Ed.)(1922). The Royal Chronicle of Abyssinia, 1769-1840. The University Press; Page 193.]
ትርጉም፤
ደጃዝማች ዘውዴ ከሰፈራቸው ከይባባ ተነስተው በጌምድርን ለመውጋት አባይን ተሻግረው ሄዱ። የአፈረዋናትና የወይራን ሰው ማርከው ከብቱን ዘርፈው ወደሰፈራቸው ተመለሱ። በዚያም ሳሉ አንፆኛ ሀብቱ የቁለላውን ሽፍታ የፋሲልን ልጅ ይዞ ለደጃዝማች ዘውዴ በሰጣቸው ጊዜ አስረው ላኩት። ደጀዝማች ጉግሣ ከሰፈራቸው ከሊቦ ተነስተዋል የሚል ወሬ ከበጌምድርበተሰማ ጊዜ ደጃዝማች ዘውዴ ከይባባ ተነስተው የወዳግን መንገድ ይዘው አንዳሳ ድንበር ሄደው ሰፈሩ። ደጃዝማች ጉግሣም ከሰፈራቸው ተነስተው ሮቢት ላይ ሰፈሩ፤ ሁለቱም ድንኳናቸውን ተከሉ። ከዚህ በኋላ የቆራጣ [ወለተ ጴጥሮስ] ገዳም መነኮሳት ሁለቱን መኳንንት ሊያስታርቁ መጡ፤ [አስታርቀውም] በጽኑ መሃላ ቃል ኪዳን አስገቧቸው። በዚህ ሁኔታ ሳሉ የራስ ወልደ ሥላሴ አሸከሮች ሊያስታርቁ መጡ። “እኔ በአገሬ አለሁኝ እናንተም በየአገራችሁ በፍቅርና በሰላም ኑሩ”[ብለው በአሽከሮቻቸው አማካኝነት የዕርቅ ሀሳብ አቀረቡ]። መኳንንቱም [በራስ ወልደ ሥላሴ የዕርቅ ሀሳብ] ተስማሙ።
ራስ ወልደ ሥላሴ “በአገሬ አለሁ” ያሉት ትግሬን ነው። ራስ ጉግሳም ተከዜን ተሻግሮ ትግራይንና አባይን ተሻግሮ ጎጃምን አስገብራለሁ ሳይል ሁሉም መኳንንት በየአገራቸው በሰላም እንዲኖሩ ሀሳብ አቀረቡ። ለእንደራሴው ለራስ ጉግሣና ለዘውዴ ከላኩት መልዕክት የምንረዳው አገሬ ትግራይ የሚሉት የሚገኘው ከተከዜ በስተ ምስራቅ መሆኑን ነው። በዚህ ወቅት ትግራይ ከተከዜ በስተ ምዕራብ አንድ ጋት መሬት ቢኖረው ኖሮ ገዢው ራስ ወልደ ሥላሴ ለራስ ጉግሣ በላኩት መልዕክት “ትግሬን ለመውረር ተከዜን አቋርጣለሁ ብለው እንዳይሞክሩ” የሚል መልዕክት ትግሬን ሊወርር ነው ብለው ላሰቡት ለራስ ጉግሣ አይልኩም ነበር። [ ምንጭ፡ Abir, M. (1968). Ethiopia: Era of Princes, Longmans, Green and Co.; Pages 30-33]
ራስ ወልደ ሥላሴ ከራስ ጉግሣ ጋር ለመግጠም ዝግጅት ያደርጉ በነበረበት ጊዜ የላስታና የዋግ ገዢዎች ከራስ ወልደ ሥላሴ ጋር አብረው ሲሰለፉ፤ የስሜንና የወልቃይት ገዢዎች ደግሞ በራስ ጉግሣ በኩል ተሰልፈው ራስ ወልደ ሥላሴን ለመውጋት ተነስተው ነበር። ከራስ ጉግሣ ጋር በመሆን የትግሬውን ገዢ ራስ ወልደ ሥላሴን ለመውጋት ስሜንና ወልቃይት ሲነሱ ስሜንን ራስ ገብሬ፤ ወልቃይትን ደግሞ ልጃቸው ቀኛዝማች ኃይለ ማርያም ገብሬ ይገዙ እንደነበር ናትናኤል ፒርስ መዝግቦታል። [ምንጮች፤ Pearce, N. (1831). The Life and Adventures of Nathaniel Pearce written by Himself; page 100 and 105. See also; Abir, M. (1968). Ethiopia: Era of Princes, Longmans, Green and Co.; Page 32.
በሌላ አነጋገር ወልደ ሥላሴ ትግሬን ጠቅልለው ይገዙ በነበረበት ወቅት፤ ራስ ገብሬ ስሜንን፣ ልጃቸው ቀኛዝማች ኃይለ ማርያም ደግሞ የወልቃይት ገዢ ሆነው ለማዕከላዊ መንግሥቱ እንደራሴ ለራስ ጉግሣ እየገበሩ እስከ ባምብሎ በመለስ ተከዜ በፈሰስ ያስተዳድሩ ነበር። ቀኛዝማች ኃይለ ማርያም ገብሬ በ1803 ደጃዝማች ተብለው ባባታቸው ስር የወልቃይት ገዢ ሆነው ከቆዩ በኋላ አባታቸው በ1807 ዓ.ም. ሲሞቱ ከተከዜ በመለስ ባምብሎ በፈሰስ ያለውን የስሜን ግዛት እስከ 1818 ዓ.ም. ድረስ አስተዳድረውታል። [ ምንጭ፡ Abir, M. (1968). Ethiopia: Era of Princes, Longmans, Green and Co.; Page 32-33.] ነበገራችን ላይ ቀኛዝማች ኃይል ማርያም የእቴጌ ጣይቱ አያት ናችው። የእቴጌ ጣይቱ ሙሉ ስም ጣይቱ ብጡል ኃይለ ማርያም ገብሬ ተስፋ እያለ እስከ ዮልዮስ ድረስ ይሄዳል። ደጃዝማች ዮልዮስ የወለቃ ተወላጅ ሲሆኑ በዐፄ ሱስንዮስ ዘመን ተከዜ በፈሰስ ባምብሎ በመለስ የሆነውን ስሜንን ያስተዳደሩና ንጉሡ ሃይማኖታቸውን በየቀሩ ጊዜ ይህንን የንጉሡን ሃይማኖት መቀየር በመቃወም ንጉሡን ከሥልጣን ለማውረድ ከንጉሡ ጋር ጠገዴ ላይ በተካሄደው ጦርነት በጦር ሜዳ የወደቁ ጀግና ናቸው።
እንግዲህ! ማይክል ሩሴል መጽሐፉን ባሳተመበት ዘመን የነበረው ታሪክ ከፍ ብሎ የቀረበውን ይመስላል። ሌላው ቢቀር ስታሊን ሳያነብ በጠቀሰው የማይክል ሩሴል “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ መሰረት እንኳን ብንሄድ ተከዜ የአማራና ትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን ስለሆነ የትግሬ ብሔርተኞች ተከዜን ተሻግረው ይገባናል የሚሉት አጽመ ርስት እንደሌላቸው ሊያውቁ ይገባል እንላለን።
በተረፈ ያላነበበውን መጽሐፍ የሚጠቅሰውን ስታሊን ገብረ ሥላሴን «ከመጠምጠም መማር ይቅደም» ፤ «ወሬ ሲነግሩህ ሀሳብ ጨምርበት» ፤ "በሊቃውንት ፊት ጥቅስ" የሚሉትን የአያቶቻችን ጥልቅ ምክር በመለገስ ተስናብቻለሁ።
ከታች የታተሙት ሁለት ገጾች ስታሊን ገብረ ሥላሴ ሳያነብ በጠቀሰው የማይክል ሩሴል “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ ውስጥ ተከዜ የትግሬና የአማራ የተፈጥሮ ወሰን መሆኑን የሚያረጋግጡ የታሪክ ማስረጃዎች ናቸው።
መልካም ቀን!

Blueshift
Member
Posts: 1226
Joined: 30 Mar 2021, 19:34

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by Blueshift » 11 Jul 2021, 19:59

Well,
Three ways to look at this .
The most democratic way to solve the welqait problem is to give referendum to the residents of Welqait.
Choices.
1. Independent region
2. Join Amhara region
3. Join Tigrayan region
4. Join Eritrea. I am just kidding there. Although we had a history with each other. (Number 4 is not serious. :lol: :lol: :lol: ) Perhaps No. 4 would win if allowed. But, the Sovereignty issue would be a big problem. :lol: :lol:
Second way to solve.
All the regions that speak amharic predominantly join Amhara and all dominant Tigrigna speakers join Tigray.
The third way to solve the problem is the more conventional way. Might is right. :roll: :lol: :lol: :lol:

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by AbebeB » 11 Jul 2021, 20:24

Abaymado wrote:
11 Jul 2021, 18:51
AbebeB ጥራዝ ነጠቅ ነው : ኣውቃለሁ ለማለት ነው ? here is complete reply:
https://www.facebook.com/muluken.tesfaw ... 1429067765
Abebe B ጥራዝ ነጠቅ ነው : ኣውቃለሑ ለማለት ነው ?
Abaymado,
“እንግዲህ ስታሊን … የሚሉትን የሚደግፍ አለመሆኑን ይረዳ ነበር።”
“የመጽሐፉ ገጽ 5 ገጾችን ያህል ወደኋላ ተመልሶ ቢያነብ ኖሮ በጠቀሰው መጽሐፉ ገጽ 74 ላይ ማይክል ሩሴል “ተከዜ የአማራና ትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን ነው” በሚል የጻፈውን ያገኘው ነበር።”
Can you scan copy and post it here? Because we have the pdf version of the book but I can’t see the claim is true.

“በመጽሐፉ ገጽ 115 ላይም ተመሳሳይ የታሪክ ምስክርነት ተጽፎ እናገኛለን። ባጭሩ ስታሊን ሳያነብ የጠቀሰው የማይክል ሩሴል “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ ገጽ 74 ላይ ‘ተከዜ የአማራና ትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን ነው’ በሚል የተጠቀሰው የታሪክ ምስክርነት ከታች ተያይዟል። where is the claimed original material attachment?

“… እርስዎም ሆነ ከርስዎ በፊት የነበሩት [እንደራሴው] አባትዎ ትግሬን ተቆጣጥረው አያውቁም። እኔም ላሳስብዎት የምፈልገው ትግሬን ለመውረር ተከዜን አቋርጣለሁ ብለው እንዳያስቡ ነው።” [ምንጭ፡ Pearce, N. (1831). The Life and Adventures of Nathaniel Pearce Written by Himself; Page 71.] scan copy of the page from original source

[ምንጭ፡ Blundell, W. (Ed.)(1922). The Royal Chronicle of Abyssinia, 1769-1840. The University Press; Page 193.]
scan copy of the page from original source

“ራስ ወልደ ሥላሴ ‘በአገሬ አለሁ’ ያሉት ትግሬን ነው። ራስ ጉግሳም ተከዜን ተሻግሮ ትግራይንና አባይን ተሻግሮ ጎጃምን አስገብራለሁ ሳይል ሁሉም መኳንንት በየአገራቸው በሰላም እንዲኖሩ ሀሳብ አቀረቡ። ለእንደራሴው ለራስ ጉግሣና ለዘውዴ ከላኩት መልዕክት የምንረዳው አገሬ ትግራይ የሚሉት የሚገኘው ከተከዜ በስተ ምስራቅ መሆኑን ነው።” This is only interpretation of the author, i.e., of Achameyeleh.

“ከታች የታተሙት ሁለት ገጾች ስታሊን ገብረ ሥላሴ ሳያነብ በጠቀሰው የማይክል ሩሴል “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ ውስጥ ተከዜ የትግሬና የአማራ የተፈጥሮ ወሰን መሆኑን የሚያረጋግጡ የታሪክ ማስረጃዎች ናቸው።” How on earth is this be true? On the claimed pages as seen in the scan copy, Welkayit is listed under Tigray.

Sorry sir but the following:
Whether I claim I am scholar or not, there are things I must tell and you should take note of it.
1. citation of secondary sources and interpretations of the author need careful examination before endorsing; otherwise need face to face dialogue, i.e., public presentation.
2. Neither, I can’t argue based on the citation of non-original material, i.e., before I verify. Meanwhile, I may request posting of scan copy of the page in question.
3. Typical to Amhara writers (be it debtera, clergy, or modern scholar) they have one thing they essentially share in their press. Plagiarism in a sense of using wrong quotation as verified. Believe or not, I am telling the crystal clear fact of them.
4. Under such established facts, I can never trust interpretation of any Amhara centered piece of article or book specially so in political history related to their common business. Best example I can mention here is the bible where they used to tell us the name Ethiopia is in the bible where it is not in the Original copy; except in the translation they translated in cooperation with the 9 saints from Greek. If you are regular participant in this forum, I did post what the late Prof. Getachew Haile (ቅርብ ጊዜ ከፕ/ር መስፍን በሃላ የሞተው የታርክ ደብተራ) admitted in his on web article about it after I argued in this forum. You may find that article at satenaw.com.

Just a tip: why do you think the so called Amahara failed to publicly (by exchanging ethical text here in the forum)? Yes that is that!


አማራ የተባለ ደብተራ፣ ቄስ ወይም ዘመናው ምሁር በሚጽፈው የታርክና ፓለቲካ ነክ መጽሀፍ በለው አርትክል፣ 99 በመቶው ዝባዝንኬ ሆኖ 1 በመቶ ከተባለው አርዕት ጋር የሚሀድ ማግኘት ከተቻለ ነው፡፡ ያውም ደግሞ ለ ትክክለኛነቱ ሊመረመር የሚገባው፡፡

That is fact I can't help!
ገቢቶ? ካልሆነም let me know!

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by AbebeB » 11 Jul 2021, 20:35

Amended post:

Just a tip: why do you think the so called Amahara failed to publicly (by exchanging ethical text here in the forum) argue to convince me if there is the so called ethnic Amahara? Yes that is that!


አማራ የተባለ ደብተራ፣ ቄስ ወይም ዘመናው ምሁር በሚጽፈው የታርክና ፓለቲካ ነክ መጽሀፍ በለው አርትክል፣ 99 በመቶው ዝባዝንኬ ሆኖ 1 በመቶ ከተባለው አርዕት ጋር የሚሀድ ማግኘት ከተቻለ ነው፡፡ ያውም ደግሞ ለትክክለኛነቱ ሊመረመር የሚገባው፡፡

That is fact, I can't help!
ገቢቶ? ካልሆነም let me know!

EPRDF
Member
Posts: 2162
Joined: 26 Jan 2010, 12:58

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by EPRDF » 11 Jul 2021, 21:55

AbebeB wrote:
11 Jul 2021, 16:41
ኦቦአበበቢ፣

ጥሩ የታሪክ ማመሳክሪያ ሰነድ ነው ያቀረብከው። ነገር ግን ምን ያደርጋል፣ የኣማራ ተዋንያንን በመረጃና በማስረጃ ተንተርሰህ ስትሞግትና ስትገዳደራቸው፣ የሉም፣ ይተናሉ፣ ወይም ስም መጥራት ይጀምራሉ።

አየህ ሰሞኑን በኣንድ ትሬድ ለምን የወልቃይትና አካባቢው በትግርኛ ስም ሊጠራ እንደበቃ ብጠይቅ፣ ሁሌ እዚህ ከሚንጫጩ አንዱ የአማራ ጠበቃ መጥቶ ሊይስተባብል ወይም ሊያጣጥል አልሞከረም።

የአማራ መሬት ከሆነ እንደሚሉት፣ ለምን አካባቢው የትግርኛ መጠሪያ ስም ኖረው ለሚለው ጥያቄ ምነው ምላሽ አጡ? ወይም አንተ አሁን ከላይ ባመጣሀው የታሪክ ሰነድ ዓይነት ላይም ቢሆን በመከራከር ፣ ምሁራዊ ውይይት በመክፈት ለኛ ለማናውቀውም ለማስተማር ብቃትና ዕውቀቱም የላቸውም፣ ዜሮ ነው። እንዲያው ያዙኝ ልቀቁኝ ብቻ በባዶ ሜዳ።

Selam/
Senior Member
Posts: 17836
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by Selam/ » 11 Jul 2021, 21:58

BTW Nathaniel Pearce was fugging one of Ras Wolde Selassie’s concubines or ውሽማ. No sure if he had sore pimple like Halafi but he never wanted to let the young Nat go away. Why are agames obsessed with ferenji’s & Arabs Boongas?
AbebeB wrote:
11 Jul 2021, 20:24
Abaymado wrote:
11 Jul 2021, 18:51
AbebeB ጥራዝ ነጠቅ ነው : ኣውቃለሁ ለማለት ነው ? here is complete reply:
https://www.facebook.com/muluken.tesfaw ... 1429067765
Abebe B ጥራዝ ነጠቅ ነው : ኣውቃለሑ ለማለት ነው ?
Abaymado,
“እንግዲህ ስታሊን … የሚሉትን የሚደግፍ አለመሆኑን ይረዳ ነበር።”
“የመጽሐፉ ገጽ 5 ገጾችን ያህል ወደኋላ ተመልሶ ቢያነብ ኖሮ በጠቀሰው መጽሐፉ ገጽ 74 ላይ ማይክል ሩሴል “ተከዜ የአማራና ትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን ነው” በሚል የጻፈውን ያገኘው ነበር።”
Can you scan copy and post it here? Because we have the pdf version of the book but I can’t see the claim is true.

“በመጽሐፉ ገጽ 115 ላይም ተመሳሳይ የታሪክ ምስክርነት ተጽፎ እናገኛለን። ባጭሩ ስታሊን ሳያነብ የጠቀሰው የማይክል ሩሴል “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ ገጽ 74 ላይ ‘ተከዜ የአማራና ትግሬ ተፈጥሯዊ ወሰን ነው’ በሚል የተጠቀሰው የታሪክ ምስክርነት ከታች ተያይዟል። where is the claimed original material attachment?

“… እርስዎም ሆነ ከርስዎ በፊት የነበሩት [እንደራሴው] አባትዎ ትግሬን ተቆጣጥረው አያውቁም። እኔም ላሳስብዎት የምፈልገው ትግሬን ለመውረር ተከዜን አቋርጣለሁ ብለው እንዳያስቡ ነው።” [ምንጭ፡ Pearce, N. (1831). The Life and Adventures of Nathaniel Pearce Written by Himself; Page 71.] scan copy of the page from original source

[ምንጭ፡ Blundell, W. (Ed.)(1922). The Royal Chronicle of Abyssinia, 1769-1840. The University Press; Page 193.]
scan copy of the page from original source

“ራስ ወልደ ሥላሴ ‘በአገሬ አለሁ’ ያሉት ትግሬን ነው። ራስ ጉግሳም ተከዜን ተሻግሮ ትግራይንና አባይን ተሻግሮ ጎጃምን አስገብራለሁ ሳይል ሁሉም መኳንንት በየአገራቸው በሰላም እንዲኖሩ ሀሳብ አቀረቡ። ለእንደራሴው ለራስ ጉግሣና ለዘውዴ ከላኩት መልዕክት የምንረዳው አገሬ ትግራይ የሚሉት የሚገኘው ከተከዜ በስተ ምስራቅ መሆኑን ነው።” This is only interpretation of the author, i.e., of Achameyeleh.

“ከታች የታተሙት ሁለት ገጾች ስታሊን ገብረ ሥላሴ ሳያነብ በጠቀሰው የማይክል ሩሴል “Nubia And Abyssinia” መጽሐፍ ውስጥ ተከዜ የትግሬና የአማራ የተፈጥሮ ወሰን መሆኑን የሚያረጋግጡ የታሪክ ማስረጃዎች ናቸው።” How on earth is this be true? On the claimed pages as seen in the scan copy, Welkayit is listed under Tigray.

Sorry sir but the following:
Whether I claim I am scholar or not, there are things I must tell and you should take note of it.
1. citation of secondary sources and interpretations of the author need careful examination before endorsing; otherwise need face to face dialogue, i.e., public presentation.
2. Neither, I can’t argue based on the citation of non-original material, i.e., before I verify. Meanwhile, I may request posting of scan copy of the page in question.
3. Typical to Amhara writers (be it debtera, clergy, or modern scholar) they have one thing they essentially share in their press. Plagiarism in a sense of using wrong quotation as verified. Believe or not, I am telling the crystal clear fact of them.
4. Under such established facts, I can never trust interpretation of any Amhara centered piece of article or book specially so in political history related to their common business. Best example I can mention here is the bible where they used to tell us the name Ethiopia is in the bible where it is not in the Original copy; except in the translation they translated in cooperation with the 9 saints from Greek. If you are regular participant in this forum, I did post what the late Prof. Getachew Haile (ቅርብ ጊዜ ከፕ/ር መስፍን በሃላ የሞተው የታርክ ደብተራ) admitted in his on web article about it after I argued in this forum. You may find that article at satenaw.com.

Just a tip: why do you think the so called Amahara failed to publicly (by exchanging ethical text here in the forum)? Yes that is that!


አማራ የተባለ ደብተራ፣ ቄስ ወይም ዘመናው ምሁር በሚጽፈው የታርክና ፓለቲካ ነክ መጽሀፍ በለው አርትክል፣ 99 በመቶው ዝባዝንኬ ሆኖ 1 በመቶ ከተባለው አርዕት ጋር የሚሀድ ማግኘት ከተቻለ ነው፡፡ ያውም ደግሞ ለ ትክክለኛነቱ ሊመረመር የሚገባው፡፡

That is fact I can't help!
ገቢቶ? ካልሆነም let me know!

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by AbebeB » 11 Jul 2021, 22:36

EPRDF wrote:
11 Jul 2021, 21:55
AbebeB wrote:
11 Jul 2021, 16:41
ኦቦአበበቢ፣
ጥሩ የታሪክ ማመሳክሪያ ሰነድ ነው ያቀረብከው። ነገር ግን ምን ያደርጋል፣ የኣማራ ተዋንያንን በመረጃና በማስረጃ ተንተርሰህ ስትሞግትና ስትገዳደራቸው፣ የሉም፣ ይተናሉ፣ ወይም ስም መጥራት ይጀምራሉ።
አየህ ሰሞኑን በኣንድ ትሬድ ለምን የወልቃይትና አካባቢው በትግርኛ ስም ሊጠራ እንደበቃ ብጠይቅ፣ ሁሌ እዚህ ከሚንጫጩ አንዱ የአማራ ጠበቃ መጥቶ ሊይስተባብል ወይም ሊያጣጥል አልሞከረም።
የአማራ መሬት ከሆነ እንደሚሉት፣ ለምን አካባቢው የትግርኛ መጠሪያ ስም ኖረው ለሚለው ጥያቄ ምነው ምላሽ አጡ? ወይም አንተ አሁን ከላይ ባመጣሀው የታሪክ ሰነድ ዓይነት ላይም ቢሆን በመከራከር ፣ ምሁራዊ ውይይት በመክፈት ለኛ ለማናውቀውም ለማስተማር ብቃትና ዕውቀቱም የላቸውም፣ ዜሮ ነው። እንዲያው ያዙኝ ልቀቁኝ ብቻ በባዶ ሜዳ።
EPRDF,
  • It is unfortunate that they are like this. In no way they are able to defend their claim except they close door and talk to their likes only. All the bad politics in Ethiopian empire is attributable to them.
  • If they have a grain of truth in their politics, how come they accolade Eritrean invasion and yet claim sovereignty and Ethiopian unity? Note that if there is no Ethiopian history nor claim that stood as if there semetic ethnicity in the horn of Africa.
  • How come they oppose ethnic identity where they have no ethnic identity of their own to claim? In other words, why they expect the nations having their own identity to loose and become like no ethnic identity as they are?
  • Is there any Amhara census report in Ethiopia. Do you remember the census report I posted a while ago? No Amhara in the universe leave alone In Ethiopia or Amhara region. It is only mixed. They should have defended Andargachew Tsige' s book if there is Amhara on the real ground.
sample census by WFB in 2018 looks like this:
NB: the data i s by recognized neutral non Ethiopian body.

Ethiopia’s population census 2018

Amhara region 23 million
Agaw 6 milloin
Qimant 5 million
Oromo 4 million
Weyixoo 2 million
Sinaashaa 2 million
Argobbaa 1 million
Amhara (Mix people) 2 million

Oromia Region
Oromia Region has a total population of 62,000,729 consisting of 41,000,364 men and 21,000,365 women

Ethnic groups
Oromo 89.8%
Amhara 5.22%
Gurage (some of Sebat Bet Gurage, Soddo Gurage, and Silt’e 0.93%
other ethnic groups 4%

Tigray Regions
The Tigray Region has a population of 6,000,240, of whom 3,000,100 are men and 3,000,140 women

Ethnic
Tigrayan 96.55%
Amhara 1.63%
Irob 0.71%
Afar – 0.29%
Agaw 0.19%
Oromo 0.17%
Kunama 0.07%

Finfinne
Finfinne has a total population of 4,000,113 urban and rural inhabitants.

Amhara (33.5%; Oromo(28.3%), Gurage (19.2%), 2.3% Sebat Bet, and 0.8% Sodo), Tigrayan 7.64%, Silt’e 3.98%, and foreigners from Eritrea 1.33%.

Afar Region
Afar Regional State has a population of 1,390,273, consisting of 775,117 men and 615,156 women

Ethnic Group 2007
Afar 90.03% 91.8%
Amhara 3.22% 4.5%
Argobba 1.55% 0.9%
Tigrayan 1.15% 0.8%
Oromo 2.61% 0.8%
Welayta 0.59% 0.5%
Hadiya 0.18% 0.2%

Dire Dhowaa
Dire Dawa has a population of 341,834, of whom 171,461 are men and 170,461 women

Ethnic groups in the region include the Oromo (48%), Somali (24%), Amhara (23%), Gurage (3%), and Harari (1%).

Harari region
Harari has a total population of 183,415, of whom 92,316 were men and 91,099 women.

Oromo 57.3%
Amhara
27.6%
Harari 7.1%
Gurage 3.2%
Tigray 1.71%
Somali 1.68%

Somali Region
Total population 4,445,219, consisting of 2,472,490 men and 1,972,729 women
Somalis 92.23%
Oromo 6.25%
Amhara 0.69%
Gurages (0.14%

Benishangul-Gumuz Region
Total population of 784,345, consisting of 398,655 men and 385,690 women
Berta 25.41%
Amhara 16.69%
Gumuz 20.88%,
Oromo 18.55%
Shinasha 7.73%
Agaw-Awi 4.22%)
languages; Berta (25.15%),
Amharic (22.46%),
Gumuz (20.59%)
Oromo (17.69%)
Shinasha (4.58%)
Awngi (4.01%).

Gambela Region
Total population of 307,096, consisting of 159,787 men and 147,309 women
Nuer (39.7%),
Anuak (27.45%)
Amhara (7.74%)
Oromo (6.49%)
Mezhenger (5.76%)
Kafficho (4.18%);
others 8.68%
Source: world Fact Book census 2018

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by AbebeB » 11 Jul 2021, 23:07

Responding to EPRDF with better format:
  • It is unfortunate that AMhara happen to be like this. In no way the so-called Amhara are able to defend their claim except they close door and talk to their likes only. All the bad politics in Ethiopian empire is attributable to them.
  • If they have a grain of truth in their politics, how come they accolade Eritrean invasion and yet claim sovereignty and Ethiopian unity? Note that if there is no Tigray in the Ethiopian domain, Ethiopian history nor claim that stood as if there semetic ethnicity in the horn of Africa becomes empty.
  • In hope you know that sothern nations: Oromo and others do not share the fanta sy hisory of ancient Ethiopia, if any.

H
  • ow come they oppose ethnic identity where they have no ethnic identity of their own to claim? In other words, why they expect the nations having their own identity to loose and become like no ethnic identity as they are?
  • Is there any Amhara census report in Ethiopia. Do you remember the census report I posted a while ago? No Amhara in the universe leave alone In Ethiopia or Amhara region. It is only mixed. They should have defended Andargachew Tsige' s book if there is Amhara on the real ground.


Sample census by WFB in 2018 looks like this:
NB: the data is by recognized neutral non Ethiopian body.

Ethiopia’s population census 2018
Amhara region 23 million
    • Agaw 6 milloin
      Qimant 5 million
      Oromo 4 million
      Weyixoo 2 million
      Sinaashaa 2 million
      Argobbaa 1 million
      Amhara (Mix people) 2 million
Oromia Region 62,000,729
  • Oromo 89.8%
    Amhara 5.22%
    Gurage (some of Sebat Bet Gurage, Soddo Gurage, and Silt’e 0.93%
    other ethnic groups 4%
Tigray Region 6,000,240
  • Tigrayan 96.55%
    Amhara 1.63%
    Irob 0.71%
    Afar – 0.29%
    Agaw 0.19%
    Oromo 0.17%
    Kunama 0.07%
Finfinne ,000,113
  • Amhara (33.5%; Oromo(28.3%), Gurage (19.2%), 2.3% Sebat Bet, and 0.8% Sodo), Tigrayan 7.64%, Silt’e 3.98%, and foreigners from Eritrea 1.33%.
Afar Region1,390,273
  • Afar 90.03% 91.8%
    Amhara 3.22% 4.5%
    Argobba 1.55% 0.9%
    Tigrayan 1.15% 0.8%
    Oromo 2.61% 0.8%
    Welayta 0.59% 0.5%
    Hadiya 0.18% 0.2%
Dire Dhowaa341,834
  • Ethnic groups in the region include the Oromo (48%), Somali (24%), Amhara (23%), Gurage (3%), and Harari (1%).
Harari region 183,415
  • Oromo 57.3%
    Amhara 27.6%
    Harari 7.1%
    Gurage 3.2%
    Tigray 1.71%
    Somali 1.68%
Somali Region 4,445,219
  • Somalis 92.23%
    Oromo 6.25%
    Amhara 0.69%
    Gurages (0.14%
Benishangul-Gumuz Region784,345
  • Berta 25.41%
    Amhara 16.69%
    Gumuz 20.88%,
    Oromo 18.55%
    Shinasha 7.73%
    Agaw-Awi 4.22%)
    languages; Berta (25.15%),
    Amharic (22.46%),
    Gumuz (20.59%)
    Oromo (17.69%)
    Shinasha (4.58%)
    Awngi (4.01%).
Gambela Region 307,096
  • Nuer (39.7%),
    Anuak (27.45%)
    Amhara (7.74%)
    Oromo (6.49%)
    Mezhenger (5.76%)
    Kafficho (4.18%);
    others 8.68%
In all cases Amhara was defined as mixed
Source: world Fact Book census 2018

Abaymado
Member
Posts: 4617
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: የወልቃይት፣ጠገዴ ጠለምት እና ሁመራ የወስን እና መልክአ ምድር ጉዳይ ታሪክ ምርምር ውጤት ከ323 -1983 ዓ.ም. ይህን መፅሐፍ ያንብቡ ፡ በእርግጥም የአማር ርስቶች ናቸው ሁነውም ይ

Post by Abaymado » 12 Jul 2021, 00:12

Guys, what is wrong with you? Did you read what I posted? You missed the point!!
In that book I mean in the book written by Michael Russel, it says the Tigre border is Tekeze river in many places. Please read it again.
Aside from that Agames can only show us this as evidence, but Amhara has been presented countless proofs. Why don't you read?

Post Reply