Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

መደራደር ካለብህ ለምን ከዚህ ሁሉ ጥፋት በፊት ኣትደራደርም? ሕወሓት ካልሆኑ የትግራይ ተወላጆች ጋር ሰላም ኣመጣለሁ ብሎ ሞክሮ ነበር ግን ከሸፈ | ተደራዳሪውን የመወሰን ስልጣን የለህም

Post by sarcasm » 07 Jul 2021, 19:44

ከበላዩ የሕወሓት ኣመራር ኣልደራደርም፤ ከበታች ኣመራር መደራደር እፈልጋለሁ ማለት፤ ከስጋው ጾመኛ ነኝ ከመረቁ ኣዉጡልኝ ዓይነት ነው።