Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

የጎጃም ልጆችን እየነጠሉ ማሰር ይቁም! - ተጻፈ በኃይለየሱስ አዳሙ

Post by sarcasm » 03 Jul 2021, 09:54

የጎጃም ልጆችን እየነጠሉ ማሰር ይቁም!

በቃሉ አላምረውና አበበ ባዩ የጎጃም ልጆች ናቸው። በሙያቸው ጋዜጠኛ! አብዛኛዎቹ ጎጃሜዎች እንዳደረግነው የትግራዩን ጦርነት ተቃውመዋል። የህወሓት ደጋፊ አይደሉም። ሰላማዊ የትግራይ ተወላጆች ላይ የደረሰውን ሰቆቃ ግን እንደሁላችንም ተቃውመዋል። ምን የሚያሳስር ወንጀል ሰርተው ነው ታድነው የሚታሰሩት?

መፍትሄው ውይይት ነው የሚለውን ሀሳብ አሁን ላይ መንግስትም እያንፀባረቀው ነው። በይፋ ህዝብን ከህዝብ የሚያጋጩት እነ ጌታቸው ሺፈራው በነፃነት በሚንቀሳቀሱበት ሀገር እነዚሀን የጎጃም ልጆች ነጥሎ ማሰር ውስጡ ፀረ ጎጃሜነት ያለበት አካሄድ ነው።

ባስቸኳይ ይፈቱ!

ሰዎችን በጠራራ ፀሀይ የገደሉና ከተማ ያወደሙ ሰዎች በነፃነት በሚንቀሳቀሱበት ሀገር እነዚህን የጎጃም ልጆች የመሰላቸውን ስለተናገሩ ማሰር በፍፁም ተቀባይነት የለውም ብቻ ሳይሆን ፀረ ጎጃሜነትም ነው። በሀሳባቸው ልንስማማ ላንስማማ እንችላለን። ማሰርና መደብደብ ግን ተቀባይነት የለውም!



Please wait, video is loading...

ethioscience
Member
Posts: 4102
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

Re: የጎጃም ልጆችን እየነጠሉ ማሰር ይቁም! - ተጻፈ በኃይለየሱስ አዳሙ

Post by ethioscience » 03 Jul 2021, 10:05

ደግ አደረጉ :!: :!: እንደባንዳ መስቀል ነበር :!: ከወያኔ ጋር የሚያሽቃብጥ አማራ ከዚህ በላይ ይገባዋል!! ጎጃም ምናምን የሚሉት ለቅሶ የለም :!: :!: :!:



Post Reply