Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

tolcha
Member
Posts: 3585
Joined: 27 Feb 2013, 16:51

Re: ለጁንታው ጎንደር ይበቃል!

Post by tolcha » 02 Jul 2021, 09:37

Tadiya lemin qixihin gelbeh roxeh wexah, ye Gemma afi bicha alachihu enates! Ke mutti yematitenanesu primitives!

Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ለጁንታው ጎንደር ይበቃል!

Post by Weyane.is.dead » 02 Jul 2021, 12:42

Go gonderes beat shi.ntam weyanes. Weyanes will be rolling on the floor and begging for mercy.
Hameddibewoyane wrote:
02 Jul 2021, 08:44

Abere
Senior Member
Posts: 15408
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ለጁንታው ጎንደር ይበቃል!

Post by Abere » 02 Jul 2021, 13:30

የጎንዴር ህዝብ ዕድሉ ከተሰጠው ወያኔን አቁስሎ ሳይሆን ጠብሷ ነው የሚያጠነባት። ችግሩ ያ እንድሆን አይፈቀድም ምክንያቱም ደግሞ እንደዚህ ዓይነቱ አካሄድ ከኦሮሙማ ጋር አይጣጣምም። የአማራ ህዝብ ትልቁ ችግር እኮ መንግሥት የሚባለው ነገር ነው። የአማራ ህዝብ እኮ ሟቹ ጥቁር አሜሪካዊው ጆርጅ ፍሎይድ ነው መንግሥት ተብዬ አንገቱ ላይ ተጭኖ አፍኖ የያዘ ህዝብ ነው። ዛሬ ከትግሬ ወያኔ ጋር ጥለ ነኝ የሚለው መከላከያ እኮ 30 ዓመታት አማርን ሲወጋ ሲገድል የነበረ ነው። አማራ ሲታገል ሲያይ አማርን ዙሮ ነው የሚወጋው። ስለዚህ አማራ የማንንም ፈቃድ መጠየቅ የለበትም የእራሱን የመኖር ኅልውና በእራሱ ማስጠበቅ አለበት።

Post Reply