Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ኤርትራን ያስገነጠው የሚንሊክ መረብ ምላሽ ውሳኔ አሁን ኢትዮጵያን በሚመራው የአማራ መንግስት በትግራይ ተደገመ! የትግራይ ነፃ ሪፑብልክ በአማራ ታወጀ!

Post by AbebeB » 30 Jun 2021, 12:41

  • ኤርትራን ያስገነጠው የሚንሊክ መረብ ምላሽ ውሳኔ አሁን ኢትዮጵያን በሚመራው የአማራ መንግስት በትግራይ ተደገመ! አማራ ነፃ የትግራይን ሪፑብልክ አወጀ!
  • It is no wonder that we Oromos insisted that Amhara regime is gullible and have had no democratic potential to lead even its native nation leave alone empire like Ethiopia.
  • Today, the Prime Minter of Ethiopia and the FA messed on this issue and left legitimate ground for Tigray to secede.
  • Reuters quoted the PM as “Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed acknowledged government troops had left Tigray's regional capital Mekelle after months of fighting, saying it was because the city was no longer the "centre of gravity for conflicts".
https://www.reuters.com/world/africa/et ... 021-06-30/

Abere
Senior Member
Posts: 15405
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኤርትራን ያስገነጠው የሚንሊክ መረብ ምላሽ ውሳኔ አሁን ኢትዮጵያን በሚመራው የአማራ መንግስት በትግራይ ተደገመ! የትግራይ ነፃ ሪፑብልክ በአማራ ታወጀ!

Post by Abere » 30 Jun 2021, 12:51

AbebeB ተገሩ/ትግሬው፤
ኦሮሞን ከዚህ መደባልቅ ለምን አስፈለገ? አማራ እንኳን ቢተውህ ኦሮሞ የሚለቅህ አይምስለህ። ኣዎን ኦነግ ወያኔ ነው ግን ከትግሬ የተሻለ ኢትዮጵያዊነት ወኔ ስሜት ያለው ብዙ ኦሮሞ አለ። የቆጥ የባጥ ባትቀባጥር ጥሩ ነው። ደግሞ ውሸት ባህላችሁ መሆኑ የዐደባባይ ሚስጥር ሆነ።


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ኤርትራን ያስገነጠው የሚንሊክ መረብ ምላሽ ውሳኔ አሁን ኢትዮጵያን በሚመራው የአማራ መንግስት በትግራይ ተደገመ! የትግራይ ነፃ ሪፑብልክ በአማራ ታወጀ!

Post by AbebeB » 30 Jun 2021, 14:17

Jaegol wrote:
30 Jun 2021, 14:09
Secede tigreas secede…🤣😳🤣
Jaegol,
ሱማሌ ነህ እንዴ? አማራ እንዳልሆንክ ግን ከአባባልህ እገነዘባለሁ፡፡ ጤባው ከአንተ በፊት የጻፈውን አንብበሀል ግን?

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ኤርትራን ያስገነጠው የሚንሊክ መረብ ምላሽ ውሳኔ አሁን ኢትዮጵያን በሚመራው የአማራ መንግስት በትግራይ ተደገመ! የትግራይ ነፃ ሪፑብልክ በአማራ ታወጀ!

Post by AbebeB » 01 Jul 2021, 00:31

የሚንሊክን ስህተት ገበሬ ከመሆኑ ጋር ማያያዝ እንችላለን፡፡ እነኚህሳ? ያው ጎጃሜ ኖሮ ኖሮ ማጭድ ሰርቆ ሄደ ማለት እኮ ነው, i.e., አማራ በሚማርም ያው ወደ ግብርና ይመለሳል ማለት ነው፡፡

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 37345
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: ኤርትራን ያስገነጠው የሚንሊክ መረብ ምላሽ ውሳኔ አሁን ኢትዮጵያን በሚመራው የአማራ መንግስት በትግራይ ተደገመ! የትግራይ ነፃ ሪፑብልክ በአማራ ታወጀ!

Post by Zmeselo » 01 Jul 2021, 00:56

You rodents had power in Ethiopia for almost 3 decades, but you leeches never triggered article 39. Why?

Because to you article 39 is meaningless unless you get an outlet to the sea through Eritrea, hence the 1998-00 war. You failed miserably in that endeavor sacrificing a lot of amara & oromo in the process, so what you've got left now is to live in misery within Ethiopia as a 5th class citizen. Chgray alone, can't survive a month.

Post Reply