Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
pushkin
Member+
Posts: 9690
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by pushkin » 29 Jun 2021, 17:54

ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot

Yimer
Member
Posts: 545
Joined: 28 Feb 2021, 07:10

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Yimer » 29 Jun 2021, 18:13

pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot
Brother pushkin always makes sense.

sesame
Member+
Posts: 8553
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by sesame » 29 Jun 2021, 18:17

The most remarkable thing about the Eritrean operation to eradicate the Junta is that there was absolutely no official statement made about it. Imagine if the Agames had been involved in a similar campaign, the noise the boasting would have been unbearable. ኣሽንኳይዶ ጌሮም ከይገበሩ ጎቦታት ኣንቀጥቂጥና ዝብሉ ቆማላት ዓጋመ ብቦሮቕሮቖ ዓለም መሰልቸዉ::

euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by euroland » 29 Jun 2021, 18:29

sesame wrote:
29 Jun 2021, 18:17
The most remarkable thing about the Eritrean operation to eradicate the Junta is that there was absolutely no official statement made about it. Imagine if the Agames had been involved in a similar campaign, the noise the boasting would have been unbearable. ኣሽንኳይዶ ጌሮም ከይገበሩ ጎቦታት ኣንቀጥቂጥና ዝብሉ ቆማላት ዓጋመ ብቦሮቕሮቖ ዓለም መሰልቸዉ::
:lol: :lol: :lol:

Co-Signed!!

quindibu
Member
Posts: 3279
Joined: 31 Dec 2010, 13:17

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by quindibu » 29 Jun 2021, 18:50

One of this year's favorite song:



lil kogne
Member
Posts: 1084
Joined: 20 Jul 2019, 17:11

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by lil kogne » 29 Jun 2021, 19:01

Absolutely, positively agree !
love that Amharic article brother Pushkin .
As been said an empty container is louder than a full one. The tree that bears fruit always lowers it's branches. Let us watch these imbeciles carefully next few weeks I am sure there will be some changes. hope they declare independence falling on to their own blade.

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Hameddibewoyane » 29 Jun 2021, 19:30

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Kuasmeda » 29 Jun 2021, 20:11

:mrgreen: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:
quindibu wrote:
29 Jun 2021, 18:50
One of this year's favorite song:



Abdisa
Member+
Posts: 6271
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Abdisa » 29 Jun 2021, 22:07

:shock: :shock: :shock: :shock:

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21693
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Fiyameta » 29 Jun 2021, 23:11

Another masterpiece!
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot

Meleket
Member+
Posts: 5070
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Meleket » 30 Jun 2021, 03:13

“ክብርና ሞገስ ለኤርትራዉያን ሰማእታት!” የሚል መፈክር ተዘነጋ እንጂ፡ ምርጥ ጥሁፍ። :lol:

ጥሁፉ ሁመራን እንደ ኮሪደር ሲገልጥ ከስጦቢያ ጋር በኣፋር በኩል መገናኛ ኮሪደር እንዳለም የዘነጋ መስሏል።

በቀጣይ ጥሁፍህ ስለ “ፒያሶቹ ኮሎኔሎች” እንደምታስኮመኩመን ተስፋ እናደርጋለን።
:mrgreen:
Fiyameta wrote:
29 Jun 2021, 23:11
Another masterpiece!
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Ejersa » 30 Jun 2021, 05:41

Very interesting article everybody must read! :lol: :lol: :lol: :lol:
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10179
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Digital Weyane » 30 Jun 2021, 12:13

ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ! :cry: :cry: :cry:

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21693
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Fiyameta » 30 Jun 2021, 12:59

:idea: :idea: :idea:

Abdisa
Member+
Posts: 6271
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Abdisa » 30 Jun 2021, 13:31

Great read. Very well written.

kerenite
Member
Posts: 4680
Joined: 16 Nov 2013, 13:15

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by kerenite » 30 Jun 2021, 13:46

pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot
Inda higdef the nhna nsu lot, the worshippers of the alcoholic wedi medhin berad, when the fuuck are you going to adjust your tiny brains with the current situation?

Man! It is mind-boggling... Ufff

Let me paraphrase it for your foccked up brains:

1. Tigryans won... Yes they won and I congratulate them. Hats off to them but they should be careful, not to play with the tigray-tigrign crap.

2. The seventh king waved the white flag and the entire world medias covered it. Hence, he will never ever venture to reoccupy tigray. He got his lesson.

3. Wedi medhin withdrew the conscripted eri troops upon noticing abi troops fleeing with their tails between their legs from tigray. Hey!!! It is doubtful if it was co-ordinated between him and abi.Time will tell. Consider it as a stay tuned case.
Last edited by kerenite on 30 Jun 2021, 14:24, edited 1 time in total.

Follower
Member
Posts: 2303
Joined: 16 Feb 2013, 01:19

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Follower » 30 Jun 2021, 14:19

kerenite wrote:
30 Jun 2021, 13:46
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot
Inda higdef the nhna nsu lot, the worshippers of the alcoholic wedi medhin berad, when the fuuck are you going to adjust your tiny brains with the current situation?

Let me paraphrase it for your foccked brains:

1. Tigryans won... Yes they won and I congratulate them.

2. The seventh king waved the white flag and the entire world medias covered it. Hence, he will never ever venture to reoccupy tigray. He got his lesson.

3. Wedi medhin pulled the conscripted eri troops upon noticing abi troops fleeing with their tails between their legs from tigray. It is doubtful if it was co-ordinated between him and abi.Time will tell. Consider it as a stay tuned case.
ስጋ ሕስምቲ፡ተንከብላላይ ዘር ዓጋመ ዓቢዳ።ላቭን ኢት ይብሉ እንግሊዝ :lol: :lol:
ዘርባ ገዲፍኪ ምንግርጋር ቀጽሊ።

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10179
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Digital Weyane » 30 Jun 2021, 15:06

ጁንታውያን ወገናተይ eden/Sarcasm እና Aba Awash ላብ ትግራይ ክገሹ ይሸባሸቡ እኒኤዉ ልብል መረጃ ብዝበፅሓኒ ለለ ብዙሕ የግሪሙለይ ብህፁፅ ላው ዎደኖይ Aba Awash ስልኪ ደዊለ ብዝጠየቕኩዎማ፣ <<ድሕሪ ሲዝ ፋየር ሓዲአላ ብላዕለዋይ ድንበር>> ልብል ሓዱሽ ዘፈን ብጁንታዊ ወኒኡ ዘፊኑለይ እንከይአኽሎ፣ <<ሰበርቲ ሆንዳና ቶዮታ ሰለብሬት ግበሩዋታ!!>> እላበለ ላይ ዉጪ ጁንታ ስሜት ዝቕስቅስ ዜማ አዚሙለይ።

አነ ብቦኩለይ <<እኒሄ ፈረስ እኒሄ ሜዳ ፣ ጉዕዞ ሀም ፈረንጂ ጎይቶትካ ይግበረልካ ፃዕዳ !!>> እላበልኩ ንብዓተይ ሀም ፈለግ አዋሽ ኻው ገፀይ እላጎረፈ ተፋኒየዮ። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Asmara
Member
Posts: 1404
Joined: 24 May 2007, 05:09

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Asmara » 30 Jun 2021, 16:48

kerenite wrote:
30 Jun 2021, 13:46
1. Tigryans won... Yes they won and I congratulate them. Hats off to them but they should be careful, not to play with the tigray-tigrign crap.
This statement is laughable.
Prior to Nov 2020 the Politburo of TPLF was intact. TPLF had close to 200K militia and regular army.
On the 4th of Nov, within 45 minutes (according to Weyane) Weyane took over 80% of Ethiopian heavy weaponery. Despite its armament superiority (misiles that can reach a target of 300 km) wthin 3 weeks everything turned into ashes, majority of Weyane officials were either killed or captured.TPLF status has been reduced to the levels of Taliban fighters. After 8 months of sharing caves with foxes they are finally out in the open air. If this is triumph so be it. Now Tigreans will have to expect a long and treacherous road ahead of them. If TPLF was planning this for Tigray before Nov 4th they deserve what they are experiencing right now.

2. The seventh king waved the white flag and the entire world medias covered it. Hence, he will never ever venture to reoccupy tigray. He got his lesson.
Couldn't care less about the 7th or whatever king of Ethiopia. Having said that I very much hope and wish Ethiopian people peace and prosperity.

Fiyameta
Senior Member+
Posts: 21693
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Post by Fiyameta » 30 Jun 2021, 23:13

eden/kerenite/Sarcasm.... this terrorist junta has more nicknames than beles has thorns. :lol: :lol: :lol:

Post Reply