Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15385
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ለሰዎች ህይወት ቅድምያ ስጥ ነው የተባልከው፤ እማትሰጥ ከሆነ የኔን እርዳታ እከለክለሃልለሁ ነው የተባልከው። በቃ ራስን መቻል ነዋ። በዚህ ዘራፍ እያልክ፤ በዚህ ደሞ ልመና ኣይቅርብኝ

Post by Abere » 28 May 2021, 17:09

ኢትዮዽያ እኮ ተረጅ የሆነችው ከድርግ ጊዜ ውድህ ነው። ዕርዳታ ከመጣ በኋላ ድህነት እና ችግር ሰተት ብሎ ገባ። ድህነትን ለማጥፈት የውጭ ዕርዳትን ማጥፈት የግድ ይለናል። የውጭ ዕርዳታ ገፊ ነው ሃብት እንዳይ ሰበሰብ ያዴርጋል ህዝብ እንደ ነዳያን ዝንተዓለም ተመጽዋች ለመሆን ኃጥያተኞች በለጋስነት ስም የነፍስ ይማር ማግኛ የደራ ገበያ ያደርጋል። ሀቀኛ ረዳት ዓሣ መመግብ ሳይሆን ዓሣ ማጥመድ ነው የሚያስተምረው። ኢትዮዽያ ዕርዳታ አተፈልግም እርማ ነው ይበቃታል።

Post Reply