Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ጅግናው የአማራ ፋኖ ለቁርስ የአሜሪካን ግዛት በር ያዘ፡፡ ለእራቱ ወደ ዋሽንግቶን ዲስ እየገሰገሰ ነው፡፡

Post by AbebeB » 19 May 2021, 17:36

አብይዬ በልመና ስለማይቻል ለፋኖ ቁርስ ማግኘት ተችሎ ነበር፡፡ እራት ግን የአንድዬ ቀልቀሎ እስከአሁን ባዶ ነው፡፡ ታዲያ ጅግናው ፋኖ በላ አልበላ መች ይበገራል ሆዱን እያከከ ያድራታል እንጂ፡፡