Re: The creation of the new south west kilil is taking shape
የመለስ ደቡብ ክልል ፈርሷል፤
ሲዳማ ክልል ወጣ
ደቡብ ምዕራብ ክልል አዲሱ ነው ፤ ደቡብ ምዕራብ የ6 ጎሳዎች ህብረት ነው ። እነሱም
ከፋ
ዳውሮ
ቤንች ሸኮ
ምዕራብ ኦሞ
ሸካ
ኮንታ ናቸው
የሸዋ ክልል ይቀጥላል
ሲዳማ ክልል ወጣ
ደቡብ ምዕራብ ክልል አዲሱ ነው ፤ ደቡብ ምዕራብ የ6 ጎሳዎች ህብረት ነው ። እነሱም
ከፋ
ዳውሮ
ቤንች ሸኮ
ምዕራብ ኦሞ
ሸካ
ኮንታ ናቸው
የሸዋ ክልል ይቀጥላል
Re: The creation of the new south west kilil is taking shape
ለምን ከፋ ክፍለ ሀገር ተብሎ አይጠራም? ትሻልን ትቼ ትብስን አመጣሁ የሆነ ነገር ነው። ደግሞ ከሁሉም በባሰ መልኮ ለአስተዳደር ኣስችጋሪ የሆነው ኦሮሞ ተብሎ የተከለለው ነው። ለምን እርሱን ለህዝብ እና ለአስተዳደር ቅልጣፌ በሚያመጣ መልኩ እንደገና ፈርሶ አይዋቀርም? ይህን ሁሉ ችግር ያመጣው ኦሮምያ የሚባል ያለአስፈላጊ በህዝቦች መካከል የተዘረጋ ትርጉም አልባ ጎጥ ነው።