Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

ሴረኛው ኢዜማ በአማራ ህዝብ ላይ ያወጀው የጥፋት አዋጅ!! ኢዜማ አማራን እናጥፋው ብሎ ለአብይ አህመደ የፃፈው ምስጥራዊ ሰንድ ወጣ!!

Post by Wedi » 27 Apr 2021, 05:44

ሴረኛው ኢዜማ በአማራ ህዝብ ላይ ያወጀው የጥፋት አዋጅ!! ኢዜማ አማራን እናጥፋው ብሎ ለአብይ አህመደ የፃፈው ምስጥራዊ ሰንድ ወጣ!

ግንቦት 7 / ኢዜማ ከአብይ አህመድ ጋር በመሆን የአማራን ህዝብን ለማጥፋት እየሰራ መሆኑን የሚያጋልጥ ምስጢራዊ ሰነድ ወጣ!!
ግንቦት 7 / ኢዜማ በፃፈው በዚህ ሰንድ የአማራ ፋኖ ለፌድራል መንግስትቱ አሥጊ ስለሆነ ሙሉ በሙሉ መጥፋት አለበት ብሏል!!

ግንቦት 7 / ኢዜማ "ወቅታዊ የደህንነት ትንተና" በሚል ባዘጋጀው እና ለአብይ አህመድ ፅልፎ ባስገበው ሰነድ ላይ የሚከተለው ብሏል

ግንቦት 7 / ኢዜማ አብን (የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ) እንዲጠፋ ለማስደረግ ለአብይ አህመድ በምጢር ፅፎ ከሰጠው ነድ ውስጥ የሚከተልው ይገኝበታል፡፡

በአማራ ክልል የሚታየው የዘውግ ጽንፈኝነት አማራው ተጠቅቷ፣ ተፈናቅሏል፣ የሚገባውን ጥቅም አላገኘም እንዲሁም በአማራ ሕዝብ ቁመት ልክ የሆነ በፌደራሉ መንግሥት ላይ ስልጣን የለውም ወዘተ የሚሉ አጀንዳዎችን ማእከል አድርጎ የሚቀነቀን ነው። ለአማራው ያልሆነች ኢትዮጵያ ለኛ ምናችንም አይደለችም የሚል ቅስቀሳ ሲደረግ ተስተውሏል። የአማራ ጽንፈኛ ብሄርተኝነትን በአብን (የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ) ዙሪያ በማምጣት ድርጅታዊ ቅርጽ እንዲኖረው ለማድረግ እየተሞከረ ይገኛል። በክልሉ የመንግሥት መዋቅር ውስጥ የሚሰሩ የተወሰኑ ባለስልጣናት ሳይቀሩ የዚህ ጽንፈኝነት አቀንቃኝ የሆኑበት አግባብ አለ።

የአማራ ጽንፈኛ ብሄርተኝነት ዋና አላማው በኢትዮጵያዊነት የሚታወቀውን የክልሉን ሕዝብ ወደ አማራ ብሄርተኝነት አቀንቃኝነት ስር እንዲሰለፍ ማድረግ ነው። ኢትዮጵያ ለአማራው የማትሆን ከሆነ አማራ የሚባል ሃገረ መንግሥት በመመስረት የራስችንን እድል በራሳችን እንወስናለን የሚሉ ሁሉ የተፈጠሩበት ነው። በአሁን ሰአት ይህንን አባባል ከአንዳንዶቹ የጽንፈኛ ብሄርተኝነት አቀንቃኞች በስተቀር ሌሎች በስፋት ሲያነሱት አይታዩም። የታጠቀ የአማራ ሰራዊት ለማቋቋም የሚደረገው ጥረት አንዱ ከዚህ የአማራ የጽንፈኛ ብሄርተኝነት ስር እንዲሰድ ከማድረግ ጋር የተያያዘ እንደሆነም ግንዛቤ ሊኖር ይገባል።

1.2.3. የአማራ ሰራዊት (የፋኖ ሰራዊት)

በአማራው ላይ በተለያየ ጊዜ የሚፈጠሩ ግድያዎችና መፈናቀሎች ሆን ተብሎ በአቢይ አስተዳደር አማራውን ለማዳከም የሚከናወን ነው በሚል እና አማራውን ከማንኛውም ጥቃት መከላከል ይኖርብናል በማለት የህቡዕ እንቅስቃሴዎችን ለማድርግ የሚያስችል የህቡዕ መዋቅሮች እየተዘረጉ ነው። ይህ የህቡዕ እንቅስቃሴ የአማራ ሰራዊት ወይም የፋኖ ሰራዊት የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን ዋና አላማው አማራ ክልልን በመያዝ ከኦሮሞ ብልጽግና ተጽኖ ማላቀቅ የሚል ነው። ይህ የህቡዕ እንቅስቃሴ የፋኖነት አደረጃጀት በተለያዩ አካባቢዎች በመመስረት ህዝባዊ አመጽ በክልሉ ላይ እንዲኖር እና ክልሉን ለመቆጣጠር የሚያስችል ዝግጁነት ለመፍጠር የሚደረግ ነው።

በሰሜን ሸዋ፣ በጎጃም እና በወሎ አካባቢ የተደራጀ የህቡዕ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ዝግጅቶች እና ውይይቶች ተከናውነዋል። በህቡዕ ለተደራጁ ሰዎች ስልጠናዎችን ለመስጠት የሚያስችሉ ዝግጅቶች እየተደረጉ ይገኛሉ። የእነዚህ የተደራጁ ሃይላት በአማራ ብልጽግና ውስጥ ያሉ የተወሰኑ የመንግስት ሰዎች ድጋፍ ያላቸው ሲሆን በአብን (የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ) ውስጥ ያሉ የተወሰኑ ግለሰቦች በእንቅስቃሴው ዙሪያ ይገኛሉ።

በዚህ እንቅስቃሴ ዙሪያ ያሉ ግለሰቦች የአማራ ብልጽግና ውስጥ ያሉ አመራሮችንን እነሱ ወደሚፈልጉት መንገድ እንዲመጡ ማድረግ አንዱ ስልታቸው ሲሆን እንቅስቃሴዎቻቸውን የሚቃወሙና እንቅፋት የሚሆኑ ካሉ እስከ ማስወገድ ድረስ የሚሄድ ዝግጅት መፍጠር እንደሚገባ ስምምነት አላቸው። የዚህ እንቅስቅሴ ሌላው ኢላማ ኢዜማ ሲሆን ኢዜማ ውስጥ ያሉ ግለሰቦችን በተቻለ መጠን የተወሰኑትን መያዝና የድርጅቱን መዋቅር ሙሉ ለሙሉ ማፍረስ የሚል ይገኝበታል። በዚህ ሂደት የሚያስቸግሩ አካላት ካሉ እስከ ማስወገድ የሚደርስ እርምጃዎች ሊወሰድባቸው ይገባል ይላሉ። ባጠቃላይ ይሄ የህቡእ እንቅስቃሴ በዋናነት
የአማራ ብልጽግናን በመቆጣጠር አማራ ክልልን ወደ ሚፈልጉት አቅጣጫ ለመውሰድ ነው እየሰሩ የሚገኙት። በአሁን ሰአት በዝግጅት ደረጃ እና በመለስተኛ እንቅስቃሴዎች ያሉ ቢሆንም አካባቢውን ትርምስ ውስጥ እንዲገባ የማድረግ አቅም ያለው በመሆኑ ከብሄራዊ የደህንነት ስጋት ውስጥ አንዱ ተደርጎ ይወሰዳል።


የሴረኛው የግንቦት 7 / ኢዜማ ሙሉ ሰነድ ከዚህ ላይ አንብቡት!!

ethioscience
Member
Posts: 4100
Joined: 01 Nov 2019, 17:37

Re: ሴረኛው ኢዜማ በአማራ ህዝብ ላይ ያወጀው የጥፋት አዋጅ!! ኢዜማ አማራን እናጥፋው ብሎ ለአብይ አህመደ የፃፈው ምስጥራዊ ሰንድ ወጣ!!

Post by ethioscience » 27 Apr 2021, 06:53

እነኚህ ሁለት የኢዜማ ጡረታ የጠላቸው ሽምትሮች ለስልጣን ሲሉ እንደለመዱት በድብቅ ለአብቹ የጻፉት ይህ ደብዳቤ እውነት ከሆነ የአማራው ህዝብ በተገኙበት መድረክ ዲያስፖራም ሳይቀር ሁሉ እየተከታተለ ማንነታቸውን ሊያጋልጣቸው ይገባ_:: ይህ የአማራውን ህዝብ በኢትዮጵያ ስም እያደነዘዙ ለሚቀጥለው 50 አመት በጁንታው መልክ ለመግዛት የሚተጻፈ የስታራቴጂ ወረቀት ነው፥፥ ማንም ጻፈው ማንም የአማራው ህዝብ ከማንኛውም ወዳጅና ጠላት መሰል ክፍል ራሱን በጥንቃቄ የሚጠብቅበትና ለመጪው እርምጃ የዋህነት ባልተላበሰ መልኩ የሚደራጅበት ዘመን አሁን ነው፥።

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: ሴረኛው ኢዜማ በአማራ ህዝብ ላይ ያወጀው የጥፋት አዋጅ!! ኢዜማ አማራን እናጥፋው ብሎ ለአብይ አህመደ የፃፈው ምስጥራዊ ሰንድ ወጣ!!

Post by Lakeshore » 27 Apr 2021, 10:01

They are much better than Agame and Galla junta so no matter what they will stop the savages.

the real Dr. Berihanu will lead the country Intellectually and the instinctive, animalistic based on false narratives leadership of wannabe but false Dr.Abyie is going to end.
Last edited by Lakeshore on 27 Apr 2021, 12:01, edited 3 times in total.

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: ሴረኛው ኢዜማ በአማራ ህዝብ ላይ ያወጀው የጥፋት አዋጅ!! ኢዜማ አማራን እናጥፋው ብሎ ለአብይ አህመደ የፃፈው ምስጥራዊ ሰንድ ወጣ!!

Post by kibramlak » 27 Apr 2021, 10:57

አወ ግን ቀንደኛው የህዝብ ጠላት እየሆነ የመጣው የአውሬወች መሸሽጊያ የሆነው ብልፅግና ነው፣፣
Wedi wrote:
27 Apr 2021, 05:44
ሴረኛው ኢዜማ በአማራ ህዝብ ላይ ያወጀው የጥፋት አዋጅ!! ኢዜማ አማራን እናጥፋው ብሎ ለአብይ አህመደ የፃፈው ምስጥራዊ ሰንድ ወጣ!

ግንቦት 7 / ኢዜማ ከአብይ አህመድ ጋር በመሆን የአማራን ህዝብን ለማጥፋት እየሰራ መሆኑን የሚያጋልጥ ምስጢራዊ ሰነድ ወጣ!!
ግንቦት 7 / ኢዜማ በፃፈው በዚህ ሰንድ የአማራ ፋኖ ለፌድራል መንግስትቱ አሥጊ ስለሆነ ሙሉ በሙሉ መጥፋት አለበት ብሏል!!

ግንቦት 7 / ኢዜማ "ወቅታዊ የደህንነት ትንተና" በሚል ባዘጋጀው እና ለአብይ አህመድ ፅልፎ ባስገበው ሰነድ ላይ የሚከተለው ብሏል

ግንቦት 7 / ኢዜማ አብን (የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ) እንዲጠፋ ለማስደረግ ለአብይ አህመድ በምጢር ፅፎ ከሰጠው ነድ ውስጥ የሚከተልው ይገኝበታል፡፡

በአማራ ክልል የሚታየው የዘውግ ጽንፈኝነት አማራው ተጠቅቷ፣ ተፈናቅሏል፣ የሚገባውን ጥቅም አላገኘም እንዲሁም በአማራ ሕዝብ ቁመት ልክ የሆነ በፌደራሉ መንግሥት ላይ ስልጣን የለውም ወዘተ የሚሉ አጀንዳዎችን ማእከል አድርጎ የሚቀነቀን ነው። ለአማራው ያልሆነች ኢትዮጵያ ለኛ ምናችንም አይደለችም የሚል ቅስቀሳ ሲደረግ ተስተውሏል። የአማራ ጽንፈኛ ብሄርተኝነትን በአብን (የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ) ዙሪያ በማምጣት ድርጅታዊ ቅርጽ እንዲኖረው ለማድረግ እየተሞከረ ይገኛል። በክልሉ የመንግሥት መዋቅር ውስጥ የሚሰሩ የተወሰኑ ባለስልጣናት ሳይቀሩ የዚህ ጽንፈኝነት አቀንቃኝ የሆኑበት አግባብ አለ።

የአማራ ጽንፈኛ ብሄርተኝነት ዋና አላማው በኢትዮጵያዊነት የሚታወቀውን የክልሉን ሕዝብ ወደ አማራ ብሄርተኝነት አቀንቃኝነት ስር እንዲሰለፍ ማድረግ ነው። ኢትዮጵያ ለአማራው የማትሆን ከሆነ አማራ የሚባል ሃገረ መንግሥት በመመስረት የራስችንን እድል በራሳችን እንወስናለን የሚሉ ሁሉ የተፈጠሩበት ነው። በአሁን ሰአት ይህንን አባባል ከአንዳንዶቹ የጽንፈኛ ብሄርተኝነት አቀንቃኞች በስተቀር ሌሎች በስፋት ሲያነሱት አይታዩም። የታጠቀ የአማራ ሰራዊት ለማቋቋም የሚደረገው ጥረት አንዱ ከዚህ የአማራ የጽንፈኛ ብሄርተኝነት ስር እንዲሰድ ከማድረግ ጋር የተያያዘ እንደሆነም ግንዛቤ ሊኖር ይገባል።

1.2.3. የአማራ ሰራዊት (የፋኖ ሰራዊት)

በአማራው ላይ በተለያየ ጊዜ የሚፈጠሩ ግድያዎችና መፈናቀሎች ሆን ተብሎ በአቢይ አስተዳደር አማራውን ለማዳከም የሚከናወን ነው በሚል እና አማራውን ከማንኛውም ጥቃት መከላከል ይኖርብናል በማለት የህቡዕ እንቅስቃሴዎችን ለማድርግ የሚያስችል የህቡዕ መዋቅሮች እየተዘረጉ ነው። ይህ የህቡዕ እንቅስቃሴ የአማራ ሰራዊት ወይም የፋኖ ሰራዊት የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን ዋና አላማው አማራ ክልልን በመያዝ ከኦሮሞ ብልጽግና ተጽኖ ማላቀቅ የሚል ነው። ይህ የህቡዕ እንቅስቃሴ የፋኖነት አደረጃጀት በተለያዩ አካባቢዎች በመመስረት ህዝባዊ አመጽ በክልሉ ላይ እንዲኖር እና ክልሉን ለመቆጣጠር የሚያስችል ዝግጁነት ለመፍጠር የሚደረግ ነው።

በሰሜን ሸዋ፣ በጎጃም እና በወሎ አካባቢ የተደራጀ የህቡዕ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ዝግጅቶች እና ውይይቶች ተከናውነዋል። በህቡዕ ለተደራጁ ሰዎች ስልጠናዎችን ለመስጠት የሚያስችሉ ዝግጅቶች እየተደረጉ ይገኛሉ። የእነዚህ የተደራጁ ሃይላት በአማራ ብልጽግና ውስጥ ያሉ የተወሰኑ የመንግስት ሰዎች ድጋፍ ያላቸው ሲሆን በአብን (የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ) ውስጥ ያሉ የተወሰኑ ግለሰቦች በእንቅስቃሴው ዙሪያ ይገኛሉ።

በዚህ እንቅስቃሴ ዙሪያ ያሉ ግለሰቦች የአማራ ብልጽግና ውስጥ ያሉ አመራሮችንን እነሱ ወደሚፈልጉት መንገድ እንዲመጡ ማድረግ አንዱ ስልታቸው ሲሆን እንቅስቃሴዎቻቸውን የሚቃወሙና እንቅፋት የሚሆኑ ካሉ እስከ ማስወገድ ድረስ የሚሄድ ዝግጅት መፍጠር እንደሚገባ ስምምነት አላቸው። የዚህ እንቅስቅሴ ሌላው ኢላማ ኢዜማ ሲሆን ኢዜማ ውስጥ ያሉ ግለሰቦችን በተቻለ መጠን የተወሰኑትን መያዝና የድርጅቱን መዋቅር ሙሉ ለሙሉ ማፍረስ የሚል ይገኝበታል። በዚህ ሂደት የሚያስቸግሩ አካላት ካሉ እስከ ማስወገድ የሚደርስ እርምጃዎች ሊወሰድባቸው ይገባል ይላሉ። ባጠቃላይ ይሄ የህቡእ እንቅስቃሴ በዋናነት
የአማራ ብልጽግናን በመቆጣጠር አማራ ክልልን ወደ ሚፈልጉት አቅጣጫ ለመውሰድ ነው እየሰሩ የሚገኙት። በአሁን ሰአት በዝግጅት ደረጃ እና በመለስተኛ እንቅስቃሴዎች ያሉ ቢሆንም አካባቢውን ትርምስ ውስጥ እንዲገባ የማድረግ አቅም ያለው በመሆኑ ከብሄራዊ የደህንነት ስጋት ውስጥ አንዱ ተደርጎ ይወሰዳል።


የሴረኛው የግንቦት 7 / ኢዜማ ሙሉ ሰነድ ከዚህ ላይ አንብቡት!!

Post Reply