በቤኒሻንጉል ጉምዝ ውስጥ በሚደረገው ውጊያ የመንግስት ኮማንዶዎች አለቁ፣ የቆሰሉትም ነቄምቴ ሆስፒታል ውስጥ እየታከሙ ናቸው ተባለ፡፡
የተባለው ከባድ ውጊያ ነውና ቆማጦች ጥናቱን ይስጣችሁ እንግዲህ፡፡
Re: በቤኒሻንጉል ጉምዝ ውስጥ በሚደረገው ውጊያ የመንግስት ኮማንዶዎች አለቁ፣ የቆሰሉትም ነቄምቴ ሆስፒታል ውስጥ እየታከሙ ናቸው ተባለ፡፡
ውጊያው ትናንት ከሰዓት ጀምሮ በይፋ እየተካሄደ መሆኑም ተገልጿል፡፡
Re: በቤኒሻንጉል ጉምዝ ውስጥ በሚደረገው ውጊያ የመንግስት ኮማንዶዎች አለቁ፣ የቆሰሉትም ነቄምቴ ሆስፒታል ውስጥ እየታከሙ ናቸው ተባለ፡፡
Note that is also called Sirba Abbay

