Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ለመትረፉ የተረጋገጠ መረጃ ባይኖርም በአምቦ በአበበ ገረሱ ላይ ጥቃት ተሠንዝሮአል፡፡ ባጫ ደበሌም በነቄምቴ ለጥቂት አመለጠ ተባለ ዛሬ አምቦና ነቀምቴ ተናበው ያደረጉት ነው፡፡

Post by AbebeB » 10 Apr 2021, 19:48

አበበ ገረሱ ከአማራ ድርጅት አምልጦ ወደ ኦፒዲኦ የገባ ገልቱ ነው፡፡ ባጫ ግን ከህወሀት ምርኮ በይቅርታ የኖረ ጀዝባ መሆኑ ይታወቃል፡፡