Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13065
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : የዓብይ አህመድ አማካሪ አባዱላ ገመዳ ለጥቂት አመለጠ

Post by Thomas H » 22 Mar 2021, 09:56

"ደከም ደከም ያሉትን ምርኮኝች እየለቀቅን፤ ወጠምሻ ወጠምሻውን ለአንዳንድ ስራ እየተጠቅምንባቸው ነው"-
ጌታቸው ረዳ via TMH

ይሄን ያውቁ ኖሯል?

ወጠምሻው አባዱላ ገመዳ በዚህ ሠዓት ምርኮኛ ቢሆን ኖሮ ይሄኔ ዲሽቃ ተሸካሚ ነበር:: ግን ምን ያደርጋል ለጥቂት አመለጠ::



"ፎጣ ለባሾች ግን በዓለም ተወዳዳሪ የማይገኝላቸው አትሌቶች ሆነዋል"
ፎጣ ለባሾች የወያኔን አማራ ክልል መግባት ሲሰሙ