Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

ሰበር ዜና ቲየብ፡ የህወሀት ሁለት ብርጌድ ሀይሎች ደሴን ከበዋል ተባለ፡፡

Post by AbebeB » 21 Mar 2021, 17:52

የህወሀት ሁለት ብርጌድ ሀይሎች ደሴን ከበዋል ተባለ፡፡

Update and details will soon follow.

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ሰበር ዜና ቲየብ፡ የህወሀት ሁለት ብርጌድ ሀይሎች ደሴን ከበዋል ተባለ፡፡

Post by AbebeB » 21 Mar 2021, 18:19

ዳንሻ ላይ መሽጎ የነበረው ፎጣ ለበሽ ልዩ ሀይልም ዛሬ ሌልቱን ምሽጉን ጥሎ እግሩ አውጪኝ እያለ ነው ተባለ፡፡

Abere
Senior Member
Posts: 15328
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሰበር ዜና ቲየብ፡ የህወሀት ሁለት ብርጌድ ሀይሎች ደሴን ከበዋል ተባለ፡፡

Post by Abere » 21 Mar 2021, 18:29

ሄሄሄሄ በሃሽሽ እና ዐረቂ ስትጦዝ ጊዜ ደሴ ገብታችሁ አረፋችሁ ነገ ጠዋት አዲስ አበባ ናችሗ። ወይ ወያኔ በመጀመሪያ የራያ ኮረም ዓላማጣ አማራ ገበሬ እንደት ዓልፋች ሁት ነው? ስንቱን ኣአልፎ ይከብሯለ አሉ። ይልቅ የስንት ወያኔ የተቆረጠ እራስ መቅበር ቻላችሁ።

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ሰበር ዜና ቲየብ፡ የህወሀት ሁለት ብርጌድ ሀይሎች ደሴን ከበዋል ተባለ፡፡

Post by AbebeB » 21 Mar 2021, 18:34

AbebeB wrote:
21 Mar 2021, 18:19
ዳንሻ ላይ መሽጎ የነበረው ፎጣ ለበሽ ልዩ ሀይልም ዛሬ ሌልቱን ምሽጉን ጥሎ እግሩ አውጪኝ እያለ ነው ተባለ፡፡
Mekbib Gebeyehu የሚባለው ፌስ ቡክ ደግሞ ዛሬ በመላዉ በሚባልበት ደረጃ ኢትዮጵያ ጦርነት ዉስጥ ገብታለች ይለናል፡፡ ያማራዉ ክልልላዊ መንግስት በነዚህ ጦርነቶች ሁሉ እጁ መኖሩንና የጦርነቱ ጆከር መሆኑም ተገልጿል፡፡

Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና ቲየብ፡ የህወሀት ሁለት ብርጌድ ሀይሎች ደሴን ከበዋል ተባለ፡፡

Post by Ejersa » 21 Mar 2021, 18:55

It seems you took more & more cannabis :lol: :lol: :lol: :lol:
AbebeB wrote:
21 Mar 2021, 17:52
የህወሀት ሁለት ብርጌድ ሀይሎች ደሴን ከበዋል ተባለ፡፡

Update and details will soon follow.


AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ሰበር ዜና ቲየብ፡ የህወሀት ሁለት ብርጌድ ሀይሎች ደሴን ከበዋል ተባለ፡፡

Post by AbebeB » 21 Mar 2021, 23:51

dawwit wrote:
21 Mar 2021, 19:15
1 ጋንታ የማይሞሉ።
ደሴን ሊይዙ አይችሉም እያልክ ነው?

Post Reply