Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና: በሽሽት ላይ ሳለ ለሁለት ተከፍሎ በተለያየ ቦታ ካለው የህወሓት/ጁንታ ቡድን ውስጥ ሁለት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ሙሉ በሙሉ ከነ ወታደራቸው ተደምስሰዋል!!!!

Post by Ejersa » 17 Mar 2021, 12:38

በሽሽት ላይ ሳለ ለሁለት ተከፍሎ በተለያየ ቦታ ካለውና በጄ/ፃድቃን ከሚመራው የህወሓት/ጁንታ ቡድን ውስጥ ሁለት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ሙሉ በሙሉ ከነ ወታደራቸው ተደምስሰዋል:: በውጊያው ላይ የተማረኩትና በቁጥር ከ50 በላይ የሆኑት ኮረኔሎች ማምሻውን አዲስ አበባ ይገባሉ:: የአሁኑ ድንገተኛ ግዳጅ የመጨረሻው ጁንታውን የማጽዳት ግዳጅ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ! በተያዙትና በተደመሰሱት የህወሓት ኮረኔሎች ዙሪያ መከላክያ ሚኒስትር እስካሁን ምንም ያለው ነገር የለም::


Post Reply