መደመር ማለት ሲነርጂ (synergy) አይደለም፡፡ እሰማማለሁ፡፡ ሲነርጂ በተወሠነ መልኩ የተሻለ መፍጠር (ማስገኘት) ነው፡፡
ምሳሌ ሲሰጠን አባቴን ከጌጃ አምጥቶ እናቴን ከሰሜን ሸዋ አስኮብልሎ እኔን መውለድ ማለት ነው ይላል፡፡ እኔ ደግሞ ከአባቴና እናቴ እሻላለሁ የሚል አንድምታ ሰጥቶታል፡፡ አንድ ሲደመር አንድ ሶስት አድርጎኛልና ይላል፡፡ የልጆቹንም ዘር ግንድ መበጠስ ጠቁሞአል፡፡ አሜሪካዊ ናቸው ይላልና፡፡ አሜሪካዊነት ግን የዘር ማንነት አይደለም፣ ለውታፍ ነቃዩ ካልሆነ በስተቀር፡፡ እዚህ ላይ ዋረጅ አለ፡፡ ስለዚህ ገብቶት ከሆነ የተናገረው ሲነርጂ ዘር ይቆርጣል፡፡ ይህ ሳይንሳዊ ነው፡፡ በቀላል አማርኛ፤ በዲቀላ የተገኘው በቅሎ አህያ ወይም ፈረስ ሊወልድ አይችልምና፡፡ ውታፍ ነቃይ መሆኑ በቅሎም፡፡ ከከከከ
ኤርሚያስ ቀጥሎ ስለሚናገረውም እዚያው በሀብታሙ አያሌው ተቃውሞ ያቀርብበታል እኮ፡፡ በአቶ አንጋሣ ስለ አዲስ አበባ ልጆች ትርጉም መሠረት ሀብታሙና ኤርሚቲ ከኮንዶም አምልጠው የተወለዱ ናቸው፡፡ ልዩነታቸው፤ የሀብታሙ እናት አባቱን በትክክል የነገረችው ይመስለኛል፡፡ በዚህ ምክንያት የኤርሚያስን ሲነርጂ ትርጉም ይቃወምና ለልጆቼ አሜሪካ ቀልጠው እንዲቀሩ አልሻም ይላል፡፡ ዘሩን ማስቀጠል ይሻል ማለት ነው፡፡ አሜሪካዊ ማንነት ብቻ ይሆን ዘሩንም ማስቀጠል ይሻል ማለት ነው፡፡ የሲነርጂ ትርጉም በትክክል ገብቶት ላይሆን ይችላል ሀብታሙም፡፡ ነገር ግን ንጹህ ፍጡር (pure line) ሁሉ በተፈጥሮው ዘሩን ማስቀጠል ይሻል፣ መጽፍ ቅዱሣዊም ነውና በዚህ መረት ሊሆን ይችላል የተናገረው፡፡
የኤርሚያስ መልስ ምት ጥረትም ረብ የለሽ ነው፡፡ ምክንያቱም አዎ የግልና የወል ማንነት አለ ነገር ግን እኛ የምንለው በፖለቲካችን አከራካሪ ስለሆነው የብሔር (ethnic identity) ማንነት እንጂ ኤርሚያስ ሊያወናብድ እንደሚሞክረው ልጆቻችንን የሽሮ ወጥ አስይዘን ወደ ት/ቤት እንልካቸዋለን ማንነት ወይም ሌላ ዓይነት ማንነት አይደለም፡፡ ውታፍ ነቃዩ ፍራሽ አዳሽ ነው የሆነብኝ፡፡
መጨረሻ ላይ ውታፍ ነቃዩ ኤርሚቲ ቢመልስልኝ፤ በአካውንቲንግ ትምህርት አንድ ሲደመር አንድ ስንት ብር ይሆናል የሚለውን ጥያቄዬን ነው፡፡ የሚመልሰው ከሆነ ሁሉም ይከታተል እላለሁ፡፡ If he responds, I will show you the trap.
ትናንት ደግሞ አድማጣችሁታል፡፡ ባልቴቷን ጋዜጠኛ ከሁዋላ ስጋልብሽ ይላት ነበር፡፡ ኤርሚያስ ይህን ሲናገር የሀብታሙን ፊት ደግሞ ተመልከቱ፡፡ ታዲያ ይህ የኮንዶም ልጅ ነው ቢባል አይመጥንም?
ለነገሩ ባልቴቷ የሀብታሙን ያህልም በኤርሚያስ የኮንዶም ልጆች አነጋገር አልከፋትም ነበር፡፡ ደንቆሮ ስለሆነች ይሁን ሌላ ጊዜ ስለሚጋልባት እንዳልደነቃት አላወኩም፡፡ ማን ያውቃል እንዲውም፣ ይሕስ ይመቻል እያለችም ይሆናል፡፡
ያም ሆነ ይህ ከኤርሚያስ አንጻር፤ ባለጌን ብልግናው ካልተነገረው ትክክል ስለሚመስለው መሳሳቱን አውቆ እንዳይቀጥል ጥረት ለማድረግ ብቻ ነው፡፡
ቸር እንቆይ !