Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15328
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ዛሬም በኢትዮዽያዊቷ ሲሲሊ (ትግራይ) እነ ስዩም መስፍን፣ ዐባይ ፀሐዬ ወዘተ ወያኔዎች በህይወት አሉ መቸ ይመጣሉ ነው ወሬው።

Post by Abere » 14 Mar 2021, 13:16

ዛሬም በኢትዮዽያዊቷ ሲሲሊ (ትግራይ) እነ ስዩም መስፍን፣ ዐባይ ፀሐዬ ወዘተ ወያኔዎች በህይወት አሉ መቸ ይመጣሉ ነው ወሬው።በኢትዮዽያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ የውሸት ፩ኛ መሸመኛ የሆነው ትግራይ ክፍለ ሃገር ገና ብዙ አስቂኝ ቂላቂል ነገር ያሳማናል። ትግራይ ብር ያትማል መቺ አርሶ ያመርታል እያሉን ነው አሁን ደግሞ። ናቅፋ እና ብር በጆንያ ይሰፈራል በእኛዋ ትግራይ Sicily.


Weyane.is.dead
Member+
Posts: 6796
Joined: 19 Oct 2017, 11:19

Re: ዛሬም በኢትዮዽያዊቷ ሲሲሊ (ትግራይ) እነ ስዩም መስፍን፣ ዐባይ ፀሐዬ ወዘተ ወያኔዎች በህይወት አሉ መቸ ይመጣሉ ነው ወሬው።

Post by Weyane.is.dead » 14 Mar 2021, 14:09

:shock: :shock: :shock:
Abere wrote:
14 Mar 2021, 13:16
ዛሬም በኢትዮዽያዊቷ ሲሲሊ (ትግራይ) እነ ስዩም መስፍን፣ ዐባይ ፀሐዬ ወዘተ ወያኔዎች በህይወት አሉ መቸ ይመጣሉ ነው ወሬው።በኢትዮዽያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ የውሸት ፩ኛ መሸመኛ የሆነው ትግራይ ክፍለ ሃገር ገና ብዙ አስቂኝ ቂላቂል ነገር ያሳማናል። ትግራይ ብር ያትማል መቺ አርሶ ያመርታል እያሉን ነው አሁን ደግሞ። ናቅፋ እና ብር በጆንያ ይሰፈራል በእኛዋ ትግራይ Sicily.

Post Reply