Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42500
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኢትዮጵያ የአፍሮ ኤሲያ ፖለቲካና ትግል እምብርት !! የፔትሮ ሃብት በዉሃ ሃብት ተተክቷል በቃ !!

Post by Horus » 09 Mar 2021, 02:15

አፍሮ ኤሲያ የተባለበት ምክንያት አሁን ያፍሪካ ቀንድ ሲባል ግብጽን ይጨምራል። ያፍሪካ ቀንድ ሲባል ቀይ ባህርን ያካትታል። ቀይ ባህር ማለት የሙሉ አረቢያና ብሎም ም ዕራብ ዜሲያ (ቅርም ምስራቅን) ያካታታል። የዚህ ሁሉ ማዕከል ኢትዮጵያ ነች








Last edited by Horus on 09 Mar 2021, 03:12, edited 3 times in total.



Post Reply