Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42495
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ትግሬ በምዕራብ ሰላዮች ተወረረ! የ30 አመት ዎያኔ ወንጀል መውጣት ይጀምራል!! የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች !!!

Post by Horus » 04 Mar 2021, 16:58

ይህ ሁሉ ስንዴና ቦቆሎ ተሽክሞ ሚገባው ዲሳስተር ሰራተኛ ግማሹ ሰላይ ነው ። እነአቢይ ይህን ሚያውቁት ይመስልናል !! ሌላው ትልቁ ነገር የወንጀል ምርመራ ከተባለ ክትህነግ በላይ ወንጀል የሰራ የለምና አለም እንዲፈትሻቸው ማድረግ ነው ። በመስተዋት ቤት ሚኖሩ ድንጋይ አይወራወሩ እንዲሉ !!!