FF 1:06:00
"በጊዜ ኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ ሳትቀየር፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ አቢይ አሕመድ ከስልጣን የሚወገድበት መንገድ ካልፈለገ በስተቀር፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እንዳትሆን ያሰጋል" አብርሃ በላይ Ethiomedia
"በጊዜ ኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ ሳትቀየር ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደምንም ብሎ፤ አቢይ አሕመድ ከስልጣን የሚወገድበት መንገድ ካልፈለገ በስተቀር፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እንዳትሆን ያሰጋል ።" አብርሃ በላይ (ethiomedia.com founder / owner)
FF 1:06:00
FF 1:06:00
Re: "በጊዜ ኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ ሳትቀየር፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ አቢይ አሕመድ ከስልጣን የሚወገድበት መንገድ ካልፈለገ በስተቀር፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እንዳትሆን ያሰጋል" አብርሃ በላይ Ethiom
መርካቶ ውስጥ ሲሰርቅ የተገኘን ሌባ፡ ሰዎች "ሌባ ያዙት!" እያሉ ሲያባርሩት... ብልጡ ሌባ አብሮ "ሌባ ያዙት!" ብሎ በመጮህ ትኩረቱን ወደ ሌሎች አድርጎ ለማምለጥ ሞከረ። ወያኔም እንደ ሌባው በማይካድራና በየሰሜን እዝ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረሰውን ጥቃትና የሰራውን ወንጀል ለመሸፈን ሻእቢያን "ያዙት!" እያለ እያስጮኸ ነው። (EndBek)
Re: "በጊዜ ኢትዮጵያ ወደ ኤርትራ ሳትቀየር፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ አቢይ አሕመድ ከስልጣን የሚወገድበት መንገድ ካልፈለገ በስተቀር፤ ኢትዮጵያ ታሪክ እንዳትሆን ያሰጋል" አብርሃ በላይ Ethiom
ምነይነት የእምሮ ዝግመት ያለብህ የጁንታው ተላላኪ ነህ! ሲጀመር አብረሃ በላይ የሚሉት የትግራይ ሰው ዋንኛው የኤርትራን ነጻ መውጣት ከማይዋጥላቸው ደካማ ይትግራይ ተወላጆች አንዱ ነው። እሱም ሆነ ቴድሮስ አይነስውሩ፣ ኢሳያስ እንዳሉ እችን አለም በሞት ሊሰናበቷት እንደሚችሉ መገመት አያዳግትም። ዋንኛው ችግራቸው ኤርትራ ነጻ መውጣታቸው ነው። ስለዚህ ከነዚህ ደንቆሮዎች ምንም መማር አትችልም። ከነጥላቻቸው እንደሚጠፉ ግን አያጠራጥርም።