Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

ኦህዴድ መቀመጫውን ወደ ነቀመት ሊመልስ ነው!

Post by Jirta » 08 Feb 2021, 00:36

በ1997 ለነመለስ የፖለቲካ ትርፍ ለማስገኝትተብሎ ከእዳማ በፈረስ ተጎትቶ ወደ አዲስ አበባ የገባው ኦህዴድ የኦሮሞን ህዝብ በፍትህ እጦት እያንገላታ መሆኑ ተገለጠ:: አንድ የነቀምት ነዋሪ ይግባኝ ለማለት አንድ ገፅ ወረቀት ይዞ አዲስ አበባ ይመጣልቂቂቂቂቂቂቂ
እነርሱ ግን ፈጣሪያቸው መለስ አምጥቶ እንዳስቀመጣቸው በዚሁ ቀሩ:: ይህ ሀውልት ወይም ድንጋይ ካልሆነ በቀር በወረውሩት እና ባስቀመጡት የሚገኝ::