Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

ሰበር ዜና - ሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ትንሳኤ: ሌ/ጄ ታደሰ ወረደና አለቃ ፀጋዬ በርሄ ዋልድባ ገዳም አካባቢ ተከበዋል!

Post by Kuasmeda » 22 Jan 2021, 04:56

ሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ሌ/ጄ ታደሰ ወረደና የጠሚ መለስ ዜናዊ የደህንነት ክፍል አማካሪ የነበሩት አለቃ ፀጋዬ በርሄ ዋልድባ ገዳም አካባቢ በሚገኝ ዋሻ ከጥቂት ታጣቂዎች ጋር በመከላክያ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ ተከበዋል::

እነ ሌ/ጄ ፃድቃን በሰላም እጃችውን እንዲሰጡ ባሉበት ዋሻ ውስጥ በድምጽ ማጉያ የተነገራቸው ሲሆን በተሰጣቸው ሰዓት እጃቸውን ካልሰጡ የመከላክያ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ እንደሚደመስሳቸው አስታውቋል: :


Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና - ሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ትንሳኤ: ሌ/ጄ ታደሰ ወረደና አለቃ ፀጋዬ በርሄ ዋልድባ ገዳም አካባቢ ተከበዋል!

Post by Hameddibewoyane » 22 Jan 2021, 09:27

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Kuasmeda wrote:
22 Jan 2021, 04:56
ሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ሌ/ጄ ታደሰ ወረደና የጠሚ መለስ ዜናዊ የደህንነት ክፍል አማካሪ የነበሩት አለቃ ፀጋዬ በርሄ ዋልድባ ገዳም አካባቢ በሚገኝ ዋሻ ከጥቂት ታጣቂዎች ጋር በመከላክያ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ ተከበዋል::

እነ ሌ/ጄ ፃድቃን በሰላም እጃችውን እንዲሰጡ ባሉበት ዋሻ ውስጥ በድምጽ ማጉያ የተነገራቸው ሲሆን በተሰጣቸው ሰዓት እጃቸውን ካልሰጡ የመከላክያ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ እንደሚደመስሳቸው አስታውቋል: :


Meleket
Member+
Posts: 5051
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ሰበር ዜና - ሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ትንሳኤ: ሌ/ጄ ታደሰ ወረደና አለቃ ፀጋዬ በርሄ ዋልድባ ገዳም አካባቢ ተከበዋል!

Post by Meleket » 22 Jan 2021, 09:29

ወዳጃችን Kuasmeda እንግዲህ ይህን ‘ዜና’ ካመጣህ ዘንዳ፡ እስከመጨረሻው የነዚህ ሶስት “ወያ[]ኔዎችን” ጉዳይ ተከታትለህ ውጤቱንም ጀባ በለና እንድናምንህ፤ ካልሆነ ግን . . . . ! :mrgreen:
Kuasmeda wrote:
22 Jan 2021, 04:56
ሰበር ዜና - ሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ትንሳኤ: ሌ/ጄ ታደሰ ወረደና አለቃ ፀጋዬ በርሄ ዋልድባ ገዳም አካባቢ ተከበዋል!

ሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ሌ/ጄ ታደሰ ወረደና የጠሚ መለስ ዜናዊ የደህንነት ክፍል አማካሪ የነበሩት አለቃ ፀጋዬ በርሄ ዋልድባ ገዳም አካባቢ በሚገኝ ዋሻ ከጥቂት ታጣቂዎች ጋር በመከላክያ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ ተከበዋል::

እነ ሌ/ጄ ፃድቃን በሰላም እጃችውን እንዲሰጡ ባሉበት ዋሻ ውስጥ በድምጽ ማጉያ የተነገራቸው ሲሆን በተሰጣቸው ሰዓት እጃቸውን ካልሰጡ የመከላክያ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ እንደሚደመስሳቸው አስታውቋል: :


pushkin
Member+
Posts: 9685
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና - ሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ትንሳኤ: ሌ/ጄ ታደሰ ወረደና አለቃ ፀጋዬ በርሄ ዋልድባ ገዳም አካባቢ ተከበዋል!

Post by pushkin » 22 Jan 2021, 10:51

:mrgreen: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:
Kuasmeda wrote:
22 Jan 2021, 04:56
ሌ/ጄ ፃድቃን ገ/ትንሳኤ ሌ/ጄ ታደሰ ወረደና የጠሚ መለስ ዜናዊ የደህንነት ክፍል አማካሪ የነበሩት አለቃ ፀጋዬ በርሄ ዋልድባ ገዳም አካባቢ በሚገኝ ዋሻ ከጥቂት ታጣቂዎች ጋር በመከላክያ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ ተከበዋል::

እነ ሌ/ጄ ፃድቃን በሰላም እጃችውን እንዲሰጡ ባሉበት ዋሻ ውስጥ በድምጽ ማጉያ የተነገራቸው ሲሆን በተሰጣቸው ሰዓት እጃቸውን ካልሰጡ የመከላክያ ሰራዊት ሙሉ በሙሉ እንደሚደመስሳቸው አስታውቋል: :


Post Reply