Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

የመቀሌ ህዝብ ወያኔዎች መቀሌን ጥለው ወደ ጫካ የፈረጠጡበትን መንገድ "ጎደና ህድማ" ወይም "ጎዳና ፍርጠጣ" ብሎ ሰይሞታል!! WEEY GUUD!!

Post by Wedi » 19 Jan 2021, 08:28

የመቀሌ ጎዳናዎች በአዲስ ስም እየተቀየሩ ነው

የመቀሌ ህዝብ ወያኔዎች መቀሌን ጥለው ወደ ጫካ የፈረጠጡበትን መንገድ "ጎደና ህድማ" ወይም "ጎዳና ፍርጠጣ" ብሎ ሰይሞታል!! WEEY GUUD!! :lol: :lol: :lol:





tarik
Senior Member+
Posts: 37119
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

Re: የመቀሌ ህዝብ ወያኔዎች መቀሌን ጥለው ወደ ጫካ የፈረጠጡበትን መንገድ "ጎደና ህድማ" ወይም "ጎዳና ፍርጠጣ" ብሎ ሰይሞታል!! WEEY GUUD!!

Post by tarik » 19 Jan 2021, 09:02

Wedi wrote:
19 Jan 2021, 08:28
የመቀሌ ጎዳናዎች በአዲስ ስም እየተቀየሩ ነው

የመቀሌ ህዝብ ወያኔዎች መቀሌን ጥለው ወደ ጫካ የፈረጠጡበትን መንገድ "ጎደና ህድማ" ወይም "ጎዳና ፍርጠጣ" ብሎ ሰይሞታል!! WEEY GUUD!! :lol: :lol: :lol:




:lol: :mrgreen:

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: የመቀሌ ህዝብ ወያኔዎች መቀሌን ጥለው ወደ ጫካ የፈረጠጡበትን መንገድ "ጎደና ህድማ" ወይም "ጎዳና ፍርጠጣ" ብሎ ሰይሞታል!! WEEY GUUD!!

Post by Wedi » 19 Jan 2021, 10:17

tarik lol

የመቐለ ህዝብ አይጥመድህ ነው
መቐለ ለምታቁት ከዳዕሮ መድሃኒአለም በማረሚያቤት አድርጎ ወደ ሮማናት የሚወስድ መንገድ #የፍርጠጣ ጎዳና ብለው የመቐለ ነዋሪዎች ሰይመውታል። ይህ ስያሜ ያገኘው ህወሓት ጨርቁና ሲጋራው ሰብስቦ ለሊት 9 ሰአት በዛ መንገድ ስለፈረጠጠ ነው። 🤣

ካብ ዳዕሮ መድሃኒኣለም ብውህንቤት ገይሩ ናብ ሮማናት ዝወስድ መንገዲ #ጎደና ህድማ ተሰይሙ ህወሓት ጨርቃን ሽጋርኣን ኣኪባ ዝሃደመትሉ ስለዝኾነ።🤣



Post Reply